Saturday, February 16, 2013

የአቡነ ሳሙኤል ጉዳይ የሲኖዶሱን አባላት በትውልድ ሃገር እንዲቧደኑ እያደረገ ነው


(የዘ-ሐበሻ ምንጮች ስለ 6ኛው ፓትርያርክ ምርጫ ዛሬ የደረሱባቸው መረጃዎች) ሥርዓቱ ያዘጋጃቸው ኃይሎች “ሆን ተብሎ በሕዝብ የተመረጡ ለማስመሰል” በቡድንም ሆነ በተናጠል 6ኛው ፓትርያርክ አቡነ ሳሙኤል እንዲሁኑ ጥቆማ ማድረጋቸው በፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴው ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑንና ይህን የሚያደርገው በአቶ አባይ ፀሐዬ የሚመራ ስውር ኃይል እንደሆነ የዘ-ሐበሻ የቤተክህነት ምንጮች አስታወቁ።
በተለይም ለ6ኛው ፓትርያርክነት ከታጩት 5 ሰዎች ውስጥ የ4ቱ በካድሬነት (ቡድን በማሰባሰብ ደረጃ) ከአቡነ ሳሙኤል ያነሰ እንዲሆን የተደረገው ሴራ በመንግስት የታቀደ መሆኑን ያጋለጡት እነዚሁ የዘ-ሐበሻ ምንጮች ብዙ ጊዜ መንግስትን በመተቸት የሚታወቁት አቡነ ገብርኤል በእጩነት የገቡት ምርጫውን ሚዛናዊ ለማስመሰል እንደሆነ ገልጸዋል። ሌሎቹ 3 እጩ ጳጳሳት ደግሞ እንደ አቡነ ሳሙኤል ከወያኔ ጋር ለረዥም ጊዜ በመሥራት ያገኙት የደህነትና የስለላ ሥራ ልምድ የሌላቸው እንዲሆን ሆን ተብሎ መደረጉን እነዚሁ ምንጮች ገልጸው የፓትርያርክ ምርጫው “ዓይን ባለው እና በሌለው” መካከል ነው ብለዋል። ምንጮቹ ይህን ሲያብራሩም “አቡነ ሳሙኤል በደህነነት ሥራ በቆዩባቸው ጊዜያት ቡድን በማሰባሰብና በማደራጀት አሁን ከታጩት አባቶች የላቁ ናቸው፤ ስለዚህ ዓይን ያለው ሰው ፓትርያርክ ሆኖ ይመረጣል ቢባልና ለውድድር ሁለት ዓይን ያለው፣ ዓንድ አይን ያለውና አይን የሌለው ቢቀርቡ የቱ ያሸንፋል?” ይላሉ።
በተለይ መንግስት ሆን ብሎ ባደራጃቸው ቡድኖችና ግለሰቦች አማካኝነት በሕዝብ እንደተመረጡ በማስመሰል አቡነ ሳሙኤልን እጩ 6ኛው ፓትርያርክ እንዲሆኑ በገፍ በማስጠቆም ላይ ሲሆን ይህን ጫና ተከትሎና 6ኛው ፓትርያርክ ማን እንደሚሆን ቀድሞ መታወቁ የሲኖዶሱን አባላት ወትሮም ወደነበረባቸው የዘር መከፋፈል ውስጥ ከቷቸዋል ያሉት የዘ-ሐበሻ ምንጮች በተለይ፦
1ኛ. ፓትርያክ ከሸዋ ፓትርያርክ መመረጥ አለበት የሚሉ ጳጳሳት(ወ እጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ተብሎ ፓትርያርኩ ስለሚጠራና የአቡነ ተክለሃይማኖት መንበር ላይ ስለሚቀመጥ ከሸዋ ነው መመረጥ ያለበት በሚሉ)
2ኛ. ከወሎ ፓትርያርክ ተመርጦ አያውቅምና ከወሎ ይመረጥ በሚሉ ሊቃነ ጳጳሳት፤
3ኛ. ፓትርያርክ ከትግራይ ነው መመረጥ ያለበት በሚሉ የአቡነ ሳሙኤል ደጋፊ ቡድኖች ሲኖዶሱ ውስጥ መከፋፈል እንዳለ አጋልጠዋል።
የሲኖዶሱ አባቶች ምንም እንኳ እንደዚህ ያለ መቧደን ቢይዙም የመንግስት ባለስልጣናት በሚገኙባቸው ስብሰባዎች በፍራቻ አቋማቸውን በግልጽ ሳያሳዩ መክረማቸውን ያስታወቁት ምንጮች ከሀሙስ በኋላ ብዙ ነገሮች ጠርተው ይሄዳሉ ሲሉ የደረሱባቸውን መረጃዎች አድርሰውናል።
ይህ በ እንዲህ እንዳለ በከፍተኛ ጫና ውስጥ እንዳለ የሚነገርለት የፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የካህናቱና ምእመናኑ የፓትርያርክ ጥቆማ የመስጠቱ የጊዜ ሰሌዳ በዛሬው ዕለት ከ10፡00 በኋላ መጠናቀቁንና ከነገ የካቲት 9 ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 14 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ዕጩዎችን የካቲት 16 ቀን 2005 ዓ.ም ለሚካሄደው ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ለማቅረብ አስመራጭ ኮሚቴው ውይይቱን እንደሚቀጥል ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቋል። ለአቡነ ሳሙኤል የተካሄደው የጠቋሚዎች ዘመቻ የኮሚቴውን አባላት በሙሉ ማስጨነቁ ተገልጿል።
ዘገባችን ይቀጥላል፤ ይከታተሉን።

Dr. Tekeda Alemu and TPLF

by Girma Hadas
Former Ethiopian diplomat
I am obliged to write this short note after I heard the new Ethiopian UN Ambassador Tekeda Alemu’s, my former big
Ethiopian UN Ambassador Tekeda Alemu
 boss, interview on the EPRDF pal-talk gezategaru a week earlier. The points he forwarded in the interview are provocative and therefore demand a reply and correction. He cannot escape using the usual EPRDF deceiving tactic of making up a story to disguise itself as being somebody that it really is not. From my personal knowledge of the person

The ambassador mentioned that the reason he returned in 1974 to Ethiopia after he completed school in the USA was because he believed the Derg was progressive at the time and Ethiopia was at war with Somalia.
Well, I do not contest his initial argument. However, that does not explain why he remained cozy with the Derg people for the next 17 years with out any opposition or resistance to their untold human rights violations and horrific killings of innocent Ethiopians. While Ethiopians were slaughtered on the streets and its smartest and brightest were imprisoned and tortured, the so-called Dr. was serving the Derg regime full-heartedly and defending its bad deeds in the diplomatic sphere. On the interview he gave, he also mentioned that he was in the OAU meeting in West Africa when Woyane took power, and he said he came and joined them after Addis fall in their hands. Therefore, as he did during the oppressive Derg period he started serving the ethnic-psycho TPLF hegemonic rule in Ethiopia since the very day they came to power. Until the day he was sent to New York as Ambassador he has firmly stood in the side of those rulers who blocked the door that takes Ethiopia from autocracy to democracy and from poverty to development.
While we were at the ministry the Dr. was willing and happy to execute and endorse the decisions and actions of his TPLF bosses. When many intellectuals opposed the system at different times and resigned from the ministry the so-called Dr is still the proud son of TPLF. The Dr. has never said a word nor has he expressed any resentment at any point. As he shuts his mouse under the Derg oppressive system for years he has exhibited the same opportunist character under the current administration that is balkanizing the Ethiopian polity. This will definitely begs for the obvious question, how is the Dr.’s moral compass set and what is the meaning of his knowledge? Unless used to serve fight deceit and defend justice knowledge is the same as ignorance!
The other point the Ambassador raised in the interview was that he is not a member of EPRDF. He said that neither he nor the government had asked the question and so he is not a member.
To begin with, nobody cares whether Tekeda is a member or not. After all everybody knows that Tekeda is equally responsible for all the blunders and persecutions committed against Ethiopians and Ethiopia as Meles Zenawi is. The question is what have you done to hurt the cause of democracy, development and justice in Ethiopia, not whether you have received a membership paper to be EPRDF. Today Ethiopians at colleges and universities, civil services, businesses and farmers are being coerced to be a member of EPRDF. Failure to do so results in discrimination in employment, getting government services, fertilizers and others. The rhetoric that the Doctor is not a member is a cheap political game that will never save him when the popular peoples’ movement washes away the illegitimate Woyane junta from its place.
He used to insist diplomats at the ministry join EPRDF, at different times treated them as enemy, and has collaborated in firing many diplomats by accusing them as accomplice of CUD and other opposition parties. In his diplomatic status, he has sold Ethiopian interests in collaboration with the TPLF juntas. When the Ethio-Eritrea boundary commission awards Eritrea the Badme region the Doctor has collaborated in deceiving Ethiopians by telling us that it was decided in our favor. As a State minister for Foreign Affairs he should have debated and promoted Ethiopian cause. However, the sorry thing is that the Doctor is working to please his TPLF bosses, nothing more. The same holds true with respect Ethiopia’s right to get access to the sea and the issue of Western Gondar land given away to the Sudan. In all these cases the Doctor has done nothing except running and barking after the ball his TPLF lords thrown before him.
I could have said a lot about the weaknesses the Doctor exhibits and opportunism that seriously co-opted his character to the core. Due to lack of time I cannot say any more. I will add a follow up as soon as I got time.

Friday, February 15, 2013

ኢትዮጵያ፡ ከዚህ በኋላ ቀጣዩ ጉዟችን (ወይም መቆሚያችን) ወዴት ነው?

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም

በዴሞክራሲ የአንድነት ጎዳና ላይ?

በጁን 2012 ‹‹ኢትዮጵያ፡ በሕገመንግስታዊ ዴሞክራሲ ጎዳና ላይ›› የሚል ጦማር አቅርቤ ነበር፡፡ ‹‹በርካታማ ሕበረሰቦች ከጭቆና ወደ ዴሞክራሲ ሽግግርን ሲያስቡና ሲንቀሳቀሱ፤ እንቅስቃሴያቸውን የሚገቱ በርካታ ፈተናዎች›› እንደገጠሟቸው በማስረጃ የተደገፉ ታሪካዊ እውነታዎችን ጠቅሼ ነበር:-
ከአረብ ‹‹መነሳሳት››ከታየው ልምድ በመነሳት ሕገ መንግስታዊ ቅድመ ውይይት እንደሚያስፈልግ ጠቁሜ አንዳንድ ሃሳቦችም ሰንዝሬ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲያዊ ሕገ መንግስት ፍለጋና የዴሞክራሲያዊ ሕገ መንግስት ግቡ ዙርያ ጥምጥም መንገድ፤ አድካሚና ተስፋ ሞጋች ይሆናል፡፡ይም ሆኖ የማይቻል አይደለም………..ግጭትን አስወግዶ ሰላማዊ ሽግግርን ተግባራዊ ለማድረግ፤ተፎካካሪ አለያም በተናጠል ያሉት ሁሉ በአንድ ላይ መስራት ይኖርባቸዋል፡፡ ይሄ ደግሞ በዋናው ግብ ላይስምምነትንና መቻቻልን መግባባትን ይጠይቃል፡፡ በዚህ የሽግግር ወቅት ሕዝባዊ የሲቪክ ማሕበረሰብን በአዲሱ ሕገ መንግስት ዙርያ ማስተማርን ያካትታል፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ድርጅቶች፤ አመራሮች፤ ምሁራን፤ ሰብአዊመብት ተሟጋቾች፤ እና ሌሎችም የጉዳዩ አካላት፤ ስርአት ባለው ፕሮግራም ተካተው ትምህርትና አስተባብሮ ማሰለፍን መውሰድና ማዳረስ በዚህም ለዴሞክራሲ ሽግግር የሚጠቅመውን ሁሉ ተግባራዊ ማድረግ  ይኖርባቸዋል፡፡ ከጭቆና ስርአት ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ስኬታማ የሆነ ሂደት ለማድረግ ኢትዮጵያዊያን የመነጋገርንና የመመደራደርን ጥበብ ሊማሩ ይገባል…….››
እነሱ በታችኛው የጭቆና ጎዳና ላይ የኋሊት እየተዘወሩ ነው፤ እኛስ በዴሞክራሲ አውራጎዳና ላይ ወደፊት እየተጓዝን ነው?
ለአንዳንድ ሰዎች ለገዢዎች ባለስልጣኖች ወይንም ለመጪው እውነቱን መንገር ቀላል ነው፡፡ ያለምንም ችግር እነዚህን ስልጣንን አላግባብ የሚጠቀሙትን ጥፋት መስራታቸውንና ልክ አለመሆናቸውን ማሳወቅ፤ ጥፋታቸው ምን እንደሆነ፤ጥፋታቸውን እንዴት ማረም እንደሚችሉና ጥፋት ለፈጸሙባቸውም ትክክል በማደረግ ማሳረም አንደሚችሉ፡፡ ነገር ግን ‹‹ማንነታቸውን›› መለየት በማይቻልበት “ተቃዋሚዎች” እውነትን ማሳወቁ ቀላል አይደለም፡፡ ስለዚህም ላልታወቁት “ተቃዋሚዎች” ለማስረዳት ከሞመከር ይልቅ: “እነሱ በታችኛው  የጭቆና ጎዳና ላይ የኋሊት እየተዘወሩ ነው፤ እኛስ በዴሞክራሲ አውራጎዳና ላይ ወደፊት እየተጓዝን ነው? ከዚህ በኋላ ቀጣዩ ጉዟችን (ወይም መቆሚያችን) ወዴት ነው? የሚል ጥያቄ ማንሳት እመርጣለሁ፡፡ ይህን መሰሉ ጥያቄ መሰንዘር ያለበት ‹‹ለተቃዋሚ አመራሮች ነው››:: ግን ለጥቂትጊዜያትም እነዚህ አመራሮች እንማንናቸው እንማንስ አይደሉም በሚል ግራ መጋባት ውስጥ ነበርኩ፡፡
ባለፈው ሴፕቴምበር ‹‹የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች በዴሞክራሲ ማለዳ ወቅት?››  በሚል ርእስ አንድ ጦማር አቅርቤ ነበር፡፡ ድምጼን ከፍ አድርጌ (እስካሁን መልስ ባላገኝም) ‹‹በኢትዮጵያ ተቃዋሚው ማነው?›› ብዬ ጠይቄ ነበር፡፡ አሁንም ሆነ ያንጊዜ ግራ እንደተጋባሁ መሆኔን መናዘዝ እወዳለሁ፡፡
‹‹በአግባቡ የተደራጀና የማያወላውል አስተማማኝ ተቃዋሚ ፓርቲ እንደሌለ እረዳለሁ:: አንድም ጠንካራና ግንባር የፈጠረ የህብረት ፓርቲ  የገዢውንመንግስት ፖለቲካም ሆነ ፍልስፍና የሚሞግት የለም፡፡ በምሑራን ግንባር ቀደምትነት የተቀናጀና የተጠናከረ አንድምፓርቲ ያለ አይመስልም፡፡ ሁሉንም ሙያዎችና ማሕበራት፤ሃይማኖቶችን ያቀፈ የሲቪል ማሕበረሰብ ስብስብም የለም፡፡ ለወጥ ባለ አባባል፤ ‹‹ተቃዋሚው ያው ከዚህ በፊት እንደሚታወቀው ደካማ፤ ልፍስፍስ፤ ቅርጽ ያልወጣለት፤ ተጣምሮ አሁንም ከነድክመቱ፤ተከፋፍሎ፤ እርስ በርስ ለመናቆር የሚሽቀዳደሙትና ለገዢውፓርቲ የመጠናከርያና የግዛት ማራዘም አስተዋጽኦ የሚያደርጉት ናቸው? ያው አሁንም በማጉረምረም ብቻ ሰብአዊ መብትን ለማስከበር የሚጥሩት፤ የሲቪክ ማሕበረሰቡን የሚያደራጁት፤ጋዤጠኞች ተብዬዎቹ አገልጋዮች፤ እና ፈራ ተባ የሚሉት ምሁራን ናቸው? በመሳርያ ገዢውን ሃይል ገርስሰው የሚጥሉት ናቸው ተቃዋሚዎች? እራሱን በተቃዋሚነት ፈርጆና ሰይሞ ያስቀመጠችው/ው ሁሉ ናቸው ተቃዋሚዎች:  ወይስ ከላይ የተዘረዘሩት አንዳቸውም አይደሉም?
የመጨረሻዋን እንጥፍጣፊ ብሬን ለውርርድ የማቀርብበት ጉዳይ ግን የመለስ ዜናዊ አምላኪ ደቀመዝሙራን ከዚህ በኋላ ወዴት ወዴት ነው የምትሄዱት ቢባሉ ለማስረዳት አንዳችም ችግር የለባቸውም፡፡ በእርግጠኛነትም: ሰማይና መሬት ቢደበላለቁም፤ በመለስ ‹‹ዘልዓለማዊ አሸብራቂ ኮቴ ፈለግ›› እየተመራን አሸሸ ገዳሜያችንን እያስነካን፤ ጮቤ አየረገጥን የሀደሰና ግድብ ሥር የተቀበረልንን ወርቅ ለማፈስና በየዓመቱም 10. 12. 15 በመቶ የኤኮኖሚ እድገት እያልን ከፍ ከፍ ብለን በመብረር መንገዳችንን እንቀጥላለን ይሉናል……….›› እኔም የጉዞ አውራ ጎዳና ቀይሶ ወደ የህልም  መንገድ መሄዱ  ክእጅና እግርን አጣጥፎ ማፋጨት ለእናት ሃገር ከመቆዘሙይሻላል ባይ ነኝ፡፡

Playing with fire as EPRDF pries in religious and ethnic affairs

by Robele Ababya, 15 February 2013
Weird Sunday mass at the Palace
This article is prompted by The Horn Times News breaking news dated 03 Feb 2013 titled:“Ethiopia: ‘Judas of Wollayta’ shattered as pagan TPLF warlords cancelled his bizarre Sunday mass” written by Ethiopian heroic fighter for freedom – resident of South Africa.
Article 27 of the TPLF-imposed constitution stipulates a secular Ethiopian state; it permits freedoms of conscience, expression, association, and religion among others in conformity with United Nations Declaration on Universal Human Rights.  It is therefore discriminatory and wrong for the PM taking advantage of his political position to allow members of his Pentecostal church to hold mass at the Palace built at the expense of the Ethiopian people to run their national affairs.
It is to be recalled that Ethiopian leaders in the past worshipped in churches in sharp contrast to the venue in Menilik Palace deliberately chosen by Prime Minister (PM) Hailemariam Desalegn partly to sow discord among Ethiopians and partly to be build his power base. This constitutes utter lack of sensitivity to the 90 million multicultural citizens of Ethiopia of various creeds that the PM is supposed to represent impartially. Is the PM fit to rule?
The stance of the PM carries a double-edged sword, division along ethnic and religious lines both leading to internecine carnage. This is the demonic legacy of the late tyrant Meles Zenawi that the PM has publicly vowed to perpetuate intact.
Followers of Orthodox Tewahedo Christians and Muslim faiths constitute 77% of the Ethiopian people; the latter have shown determined and sustained demand for the respect of their right to elect their leaders freely at Mosques without government interference as stipulated in the constitution standing bravely for their right for over a year. Tewahedo Christians should match the bravery of their Muslim citizens and forge unity to force the brutal EPRDF regime to respect its own constitution.
Unfortunately the Holy Synod in Addis Ababa is in leadership crisis and is therefore impotent to rally Christians and demand government involvement in religious such as forcefully spearheading the replacement process for the late illegitimate Patriarch Aba Paulos. This pathetic situation has to change by the demand of the faithful in Addis Ababa noting that the proportion of the followers of the Orthodox faith has fallen from 60% to 45% in the last 21 years owing to the split of the Holy Synod.

Need for Ethiopian secular state

The Muslim Brotherhood is accused of hijacking the Egyptian revolution of the people, opposition political parties, and activists for change to a democratic dispensation. Egyptians are back in their hundreds of thousands to Tahrir Square in Cairo and other major cities in protest. Leaders in the opposition are calling on President Morsi for a dialogue aimed at establishing a national unity government in order to check popular unrest, stabilize the country, and taste the fruit of the revolution in a secular democratic state. President Morsi is in deep political trouble owing to economic decline and social unrest.
Ethiopian Christians and Muslims should enter into covenant to struggle for a secular democratic state in which freedom of conscience is inviolable. In doing so they are advised to take into consideration the current Egyptian predicament and the following narration on religion and ideology.
1.            By visiting Google readers will, in an article posted by Scott From South Cackalacky dated 10/17/2009, find that “Christianity and Religion Have Caused More Deaths Than Anything Else in History”. The author argues on the basis of the Holy Bible and history that “Religion and ideology are secondary causes of war and the primary cause of war is sin”, vide:-
  • “What causes fights and quarrels among you? Don’t they come from your desires that battle within you? You want something but don’t get it. You kill and covet, but you cannot have what you want. You quarrel and fight. You do not have, because you do not ask God. When you ask, you do not receive, because you ask with wrong motives, that you may spend what you get on your pleasures”,
James 4:1-3
  • “For out of the heart come evil thoughts, murder, adultery, sexual immorality, theft, false testimony, slander”, (Matthew 15:19).
  • “The heart is deceitful above all things and beyond cure. Who can understand it?” (Jeremiah 17:9).
  • “The LORD saw how great man’s wickedness on the earth had become and that every inclination of the thoughts of his heart was only evil all the time” (Genesis 6:5)
2.            By visiting Google under the title “Is religion the cause of most wars?” readers will find the argument that the primary cause of war is “our wicked hearts; religion and ideology are simply the means through which we exercise the wickedness in our hearts.” It is further stressed that “… true religion keeps fallen humanity in check; without it, wickedness and sin would reign supreme.”
Historical tells us that non-Christian wars caused the death of 90 million compared to 6 million deaths attributed to Christian wars, vide:-
“By all accounts, the 20th century was one of the bloodiest centuries in human history. Two major world wars, which had nothing at all to do with religion, the Jewish Holocaust, and the Communist Revolutions in Russia, China, Southeast Asia and Cuba, have accounted for anywhere between 50-70 million deaths (some estimate upwards to 100 million). The one thing these conflicts and genocides have in common is that fact that they were ideological, not religious, in nature. We could easily make the case that more people have died throughout human history due to ideology than to religion. Communist ideology necessitates ruling over others. Nazi ideology necessitates elimination of “inferior” races. These two ideologies alone account for the death of millions, and religion had nothing to do with it. In fact, communism is by definition an atheistic ideology.”

Since the Ethiopian Revolution of 1974

Thursday, February 14, 2013

GlobalPublic Protest Against the Graziani Mausoleum


Global Public Protest Against the Graziani Mausoleum and Fascist Italy’s War Crimes in Ethiopia
Ethiopian patriots hanged by Fascists
Ethiopian patriots hanged by Fascists
International public protests, peaceful demonstrations and meetings are scheduled to take place in major cities
throughout the world on Tuesday, February 19, 2013 against the dedication of a mausoleum and park in honor of Rodolfo Graziani, the remembrance of the 3-day Fascist massacre of 30,000 Ethiopians in Addis Ababa in February 1937, as well as all of the Italian Fascist war crimes in Ethiopia, with the support of the Vatican, during 1935-1941.
Fascist war crimes in Ethiopia
The Italian Fascist war crimes that were perpetrated in Ethiopia resulted in the following huge losses:
  • The massacre of one million Ethiopians  using internationally forbidden weapons, including poison gas;
    Italian Fascists posing after beheading an Ethiopian patriot
    Italian Fascists posing after beheading an Ethiopian patriot
  • The destruction of 2,000 churches and 525,000 homes;
  • The killing of 14 million domestic animals and degradation of the environment.
In a travesty of justice, Italy paid a mere derisory amount of 6 million sterling pounds in 1947 as war reparations to
Ethiopia.
As if to add insult to injury, the Italian Government has recently established a mausoleum in honor of the war criminal, Rodolfo Graziani, at Affile, south of Rome
Rodolfo Graziani’s mausoleum being inaugurated in the presence of a Vatican Representative
Vatican Support for the Fascist Invasion of Ethiopia
The Vatican, under the leaderships of both Popes Pius XI and Pius XII, was fully complicit with Fascist war crime in
Rodolfo Graziani’s mausoleum being inaugurated in the presence of a Vatican Representative
Rodolfo Graziani’s mausoleum being inaugurated in the presence of a Vatican Representative
Ethiopia.
  • In its issue of February 13, 1937, The New York Timereported:  “Earlier today the Pontiff (Pope Pius XI) had given his recognition of Italian sovereignty over Ethiopia by bestowing his apostolic benediction upon Victor Emmanuel as “King of Italy and Emperor of Ethiopia.”
  • The Manchester Guardianon February 12, 1929 wrote: “Pope Pius XI is credited with much admiration forMussolini. That the Italian clergy as a whole are pro-Fascist is easy to understand, seeing that Fascism is a nationalist, authoritarian, anti-liberal, and anti-Socialist force.”
  • According to Avro Manhattan, Pope Pius XI expressed his elation at the advent of the Fascist army in Addis Ababa by declaring: “The triumphant joy of an entire, great and good people over a place which, it is hoped and intended, will be an effective contribution and prelude to the true place in Europe and the World.”
  • The Bishop of Torano had blessed the Fascist invasion of Ethiopia by pronouncing: “The war against Ethiopia should be considered as a holy war, a crusade” (as Italian victory) would “open Ethiopia, a country of infidels and schismatics, to the expansion of the Catholic Faith.”

በስዊድን 136 000 ክሮነር ለኢሳት ተሰበሰበ


*የገንዘቡ መጠን በስዊድን ከክብረወሰን ተመዝግቧል

*ሙስሊሙና ክርስቲያኑ አንድነቱን ከመቼውም ጊዜ በላይ አሳይቷል

Ethiopia Zare (ሰኞ የካቲት 4 ቀን 2005 ዓ.ም. February 11, 2013)፦ ቅዳሜ የካቲት 2 ቀን 2005 ዓ.ም. በስዊድን ዋና ከተማ በስቶክሆልም በተካሄደው
Artist and activist Tamagne Beyene in Sweden
 የኢሳት (የኢትዮጵያ ሳተላይ ቴሌቭዥን) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት 136 ሺህ የስዊድን ክሮነር የተሰበሰበ ሲሆን፤ በዚህ ዝግጅት ላይ ሙስሊም ኢትዮጵያውን ከመቼውም ጊዜ በላይ ተሳትፎ ያደረጉበት መሆኑ ታውቋል።

አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ በተገኘበት በዚሁ ዝግጅት ላይ ወደ ሦስት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን፣ ወጣት ኤርትራውያን እንዲሁም ስዊድናውያን ተገኝተዋል። ዝግጅቱ ከቀኑ ሰባት ሰዓት ይጀምራ የተባለ ቢሆንም፤ ከሁለት ሰዓት በላይ አርፍዶ ተጀምሮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ተጠናቅቋል። በስዊድን ከተደረጉ ዝግጅቶች ውስጥ ይኸኛው ሙስሊሙና ክርስቲያኑ ማኅበረሰብ አንድነቱን ከመቼውም ጊዜ በላይ ያሳየበት መሆኑን የኢትዮጵያ ዛሬ ዝግጅት ክፍል ለመረዳት ችሏል።
በዝግጅቱ ላይ የስዊድን ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርላማ አባልና የፓርቲው የውጭ ጉዳይ ተወካይ የሆኑት ክብርት ካሪና ሄግ እንዲሁም በኢትዮጵያ ታስረው ከነበሩት የስዊድን ጋዜጠኞች አንዱ ማርቲን ሺቤ በክብር እንግድነት ተገኝተዋል።
Ethiopian Muslims and Christians in Sweden
ዝግጅቱን በንግግር እንዲከፍቱ የተጋበዙት የክርስትና እና የእስልምና ኃይማኖት አባቶች ነበሩ። እነርሱም ቀሲስ ፍሰኀ ከክርስትናው እና አቶ ሶፊያን ከእስልምና ኃይማኖት ሲሆኑ፣ ሁለቱም አባቶች ጎን ለጎን በመቆም ባደረጉት ንግግር የታዳሚዎችን ቀልብ የሳበ ንግግር አድርገዋል። የኃይማኖት አባቶቹ የኢትዮጵያን ታሪክ ከኃይማኖቶቻቸውን ጋር በማገናኘት በኢትዮጵያ ውስጥ የሁለቱ ኃይማኖቶች ምዕመናን በኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 1434 ዓመታት ተከባብረው በሠላምና በፍቅር መኖራቸውን ገልጸዋል። አክለውም ኢሳትን በሁሉም አቅጣጫ በሞራል፣ በማቴሪያል፣ በገንዘብ፣ በሙያ፣ … የመደገፍ የሁላችንም የሕሊና ግዴታ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመቀጠል ንግግር ያደረጉት ወ/ሮ ካሪና ሲሆኑ፣ እንዲህ ኢትዮጵያውያን በጋራና በሕብረት የተሰበሰቡበት ዝግጅት ላይ ተገኝተው አብረዋቸው ዕለቱን በማሳለፋቸው የተሰማቸውን
Ethiopians in Sweden, ESAT fundrise
 ደስታ ገልጸዋል። ከተለያዩ የኢትዮጵያና የስዊድን አካባቢዎች የመጡትና እንዲህ በጋራ ተሰብስበው ሕብረትና ጥንካሬ ያላቸውን ኢትዮጵያውያኖችን ማየታቸው እንዳስደሰታቸውና ለኢትዮጵያም ቢሆን የሚያስፈልጋት ይኼው ሕብረትና አንድነት እንደሆነ ገልጸዋል። የተሰነጠቀ ዲያስፖራ መኖር እንዳይኖር አሳስበዋል።

የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር እና የአሁኑ የአዲስ ነገር ኦንላይን ድረ ገጽ አዘጋጅ ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ እና በስቶክሆልም የኢትዮጵያ ራዲዮ ኃላፊ አቶ አህመድ ዓሊ የነፃ ሚዲያን ምንነትና አስፈላጊነት በማስመልከት ያዘጋጁትን ጽሑፎች አቅርበዋል።
Tamagne in Sweden for ESAT
ገጣሚ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) ”ዳግም በድል አብራ!” በሚል ርዕስ ለአርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ ያዘጋጀውን መወድስ አስደምጧል። ይህ መወድስ ሲነበብ ታዳሚው በሙሉ ከመቀመጫው ተነስቶ ለታማኝ ያለውን አክብሮት በጭብጨባ ገልጿል።
በመቀጠልም አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የሚዲያን አስፈላጊነትና የኢሳትን ሥራ ለታዳሚው እያዝናና አስተምሯል። በኢትዮጵያ የነበሩትና
Ethiopian artist Tamagne Beyene in Sweden
 አሁን ያለውን ሥርዓት ምን ይመስሉ እንደነበርና እንደሚመስሉ በቪዲዮ፣ በድምጽና በምስል እና በንግግር በሰፊው ተንትኗል። ይህ የታማኝ ዝግጅት ብዙዎችን ያስደሰተና ያረካ መሆኑን የኢትዮጵያ ዛሬ አዘጋጅ ያነጋገራቸው ተሳታፊዎች ገልፀዋል።

ከፍተኛውን የገቢ ማሰባሰቢያ ገንዘብ ያስገኘው ለጨረታ የቀረበው የሰማዕቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጴጥሮስ ምስል ሲሆን፤ ጨረታው ከ500 ክሮነር ተነስቶ በ136 ሺህ የስዊድን ከሮነሩን ተጠናቅቋል። ከዚህ ሌላ በመግቢያ ትኬት፣ በምግብ እና በመጠጥ የተገኘ ገቢ ሲኖር፤ ለጊዜው መጠኑ አልታወቀም። በዕለቱ ምንዛሪ 136 ሺው ክሮነር ከሃያ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ እንደሆነ ታውቋል። በስዊድን የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ እስከዛሬ በአንድ ቀን ካሰባሰቡት የገንዘብ መጠን ውስጥ ይህ የቅዳሜው ዝግጅት ላይ የተሰበሰበው 136 ሺህ ክሮነር ክብረወሰኑን (ሪከርዱን) መያዙን ለመረዳት ችለናል።