Saturday, September 20, 2014

በህወሓት አገዛዝ በኦጋዴን ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን የጅምላ ግድያ በጽኑ እናወግዛለን

መስከረም 7 ቀን 2007 ዓ.ም.
የአገራችን የኢትዮጵያን በትረ ሥልጣን በጠመንጃ ኃይል የተቆጣጠረው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የሥልጣን እድሜውን ለማራዘም በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እየወሰደ ያለውን እሥራትና ግድያ አጠናክሮ መቀጠሉን የሚያጋልጡ ማስረጃዎች በየጊዜው ከራሱ ከአገዛዙ እየሾለኩ በመውጣት ላይ ናቸው።
መስከረም 5 ቀን 2007 ዓም በኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን በምስል ተደግፎ የቀረበው በኦጋዴን ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመው ጭፍጨፋ ከነዚህ ማስረጃዎች አንዱ ነው ።
የወያኔን አገዛዝ ይቃወማሉ የተባሉና በኦጋዴን ክልል ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚዎች ጋር ንኪኪ አላቸው የተባሉ እነዚያ የጅምላ ጭፍጨፋ ሰለባ የሆኑ ምስኪን ዜጎች አስከሬን መሬት ለመሬት እየተጎተተ አንድ ቦታ እንዲከማች ሲደረግ፤ አስከሬኑን ለመሰብሰብ ከታዘዙት የአካባቢው ነዋሪዎች አንዱ የገዛ ወንድሙ አስከሬን ከሚጎተተው መሃል እንደነበረ መስማት ህሊናን የሚሰቀጥጥና የወያኔ የጭካኔ እርምጃ አቻ የሌለው ደረጃ ላይ መድረሱን የሚያመላክት ነው።
በደርግ ዘመን ቤተሰብ የተገደለበትን ሰው አስከሬን ለማግኘት የጥይት ዋጋ ለመክፈል ይገደድ ነበር በማለት ሥርዓቱን በነጋ በጠባ የሚወነጅል አገዛዝ ከሚወነጅላቸው ሥርዓት በባሰ በኦጋዴን የገደለውን ንጹህ ዜጋ አስከሬን የገዛ ወንድሙ መሬት ለመሬት እንዲጎትተው አድርጓል። በዚህም ህወሓት በሰብዓዊነት ላይ ከቀደምቶቹ ሁሉ የከፋ የሚሰቀጥጥ ወንጀል ፈጽሟል። ቀደም ሲል በበደኖ፤ በአርሲ፤ በአርባ ጉጉ፤ በሃዋሳ ፤ በጋምቤላ እና ድህረ ምርጫ 97 በአዲስ አበባና ሌሎች የአገሪቱ ከተሞች ነዋሪዎች ላይ በወያኔ ልዩ ትዕዛዝ ተመሳሳይ የጅምላ ጭፍጨፋዎች ተካሂደዋል። ይህ ሁሉ ወንጀል እየተፈጸመብን አስከዛሬ ወያኔን በጫንቃችን ተሸክመን ለመኖር የተገደድነው እነዚሁ ጥቂት ዘረኞች ሕዝባችንን በዘር፤ በቋንቋና በሃይማኖት በመከፋፈላቸው አንዱ የኅብረተሰብ ክፍል ሲጠቃ ሌላው በዝምታ የሚመለከትበት ሁኔታ በመፈጠሩ ነው።
ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ወያኔ በኦጋዴን ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ይህንን አረመኔያዊ እርምጃ አጥብቆ ያወግዛል። ጊዜው ሲደርስ የዚህ ወንጀል ፈፃሚዎች ለፍርድ መቅረብ አለባቸው ብሎ ያምናል። ስለሆነም ወያኔ ሕዝባችንን አቅም ለማሳጣት ላለፉት 23 አመታት በኅብረተሰባችን መካከል የገነባውን የጥርጣሬና የጥላቻ ግንብ በመናድ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በኦጋዴንና በሌሎች የአገራችን ክፍሎች ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሰቆቃና እልቂት ለማስቆም እንዲችሉ የተቻለውን ሁሉ ያደርጋል።
ኦጋዴን ውስጥ ለፈሰሰው የንጽሃን ደምና በሰብዓዊነት ላይ እየተፈጸመ ላለው ወንጀል ተጠያቂው ሥልጣንን በኃይል የሙጥኝ በማለት በአገርና በሕዝብ ሃብት ዘረፋ ላይ የተሰማራው ጥቂት የህወሃት አመራር መሆኑ አያጠያይቅም። ይህንን ወንጀለኛ ቡድን ለፍርድ ለማቅረብ ንቅናቄዓችን ግንቦት 7 የሚያደርገውን ሁለገብ ትግል ለፍትህ ለነጻነትና ለዲሞክራሲ የቆመ ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንዲቀላቀል በዚህ አጋጣሚ ጥሪ ቀርቦለታል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Thursday, September 18, 2014

The Ethiopian Diaspora and consciousness

by Yilma Bekele

The Bay Area that currently is home away from home for thousands of Ethiopians is nothing like any other place that I have known. I was born in a small village on the southern part of Ethiopia and have resided in Addis Abeba, Oregon and Seattle Washington before moving here. The Bay Area is unique. I thank the Gods and celebrate my luck whenever I have a chance.Ethiopian products imported by TPLF
The place where I originated from is not known for such movement of people from one location to another. As much as I remember the majority of the people I know were born, grew up and die within a few miles of their home. A trip to the next town a few miles away was talked about days from departure. My journey to America was definitely a mind boggling experience and by any stretch of the imagination not an understandable act by most of my family and neighbors for the period I came to America.
The same thing cannot be said today. As I drive to go to work every day the sight of elderly Ethiopian mothers and grandmothers walking down Telegraph avenue, gray haired grandfathers sitting outside Pete’s coffee, taxi drivers silent greetings from the next lane is always a welcome sight to start the day. It looks like no one is left at home. They are all here. They make me feel at home.
Of all the places I have lived it is the Bay Area that gives me a sense of belonging and the absence of that feeling of being stranger in a new land. This is so because this corner of the world is where the world comes to prove that American concept of ‘the melting pot’ phenomena. No one asks you ‘where are you from?’ in the Bay Area. There is a restaurant for every food type, a worship place for any religion, a market for all ethnic product and court appointed translator for any language of your choice.
If you have a relative coming to the US from the remotest corner of Ethiopia, please send them to the Bay Area where they can be made to feel at home In no time. Chances are he/she will find someone from the same village to welcome them and remove that feeling of fear and anxiety as they say in a ‘New York minute’ and that is faster than a blink of an eye.
This experience probably can be said of most metropolitan areas where we congregate due to abundance of jobs and that sense of comfort we get when we are with each other. This situation of finding ourselves in a faraway place although not out of choice has also got a silver lining where good can be harvested from the bad situation. Our elderly parents get to spend the last days of their life with their children and grandchildren and experience a dignified living. We have a choice of schools to go to and there is no limitations on what we want to achieve in life. From what I can see it is fair to conclude we are one hard working people that excel in the professions we choose.
Is it fair to ask what else do we learn during our stay in this land? We definitely learn the value of hard work and honest living. We also notice the wonderful way the different cultures manage to live in peace and harmony without sacrificing their uniqueness. Respect for others and show of empathy to those that find themselves in challenging situation is a lesson we cannot avoid. Any time there is a natural catastrophe anywhere in the world we see people giving what they could, being stressed to no end and going out of the way to help. Most of the time they don’t even know where the heck the location is but that does not stop them from wanting to help.

Thursday, September 4, 2014

ወጣቱን ለማደንቆር ያለመው ስልጠና ህወሓትን ለመቅበሪያነት ይዋል!


ህወሓት፣ ከሶስት መቶ ሺህ በላይ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በየቦታው ሰብስቦ እያሰለጠነ ነው። ይህ ሲያልቅ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ስልጠና ይቀጥላል ተብሏል። በድምሩ ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ወጣት አንድ አይነት ሰነድ አንብቦ ለ2007 ትምህርት ይዘጋጃል ማለት ነው። ስልጠናው ወደ መንግሥት ሠራተኞችና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎችም ይስፋፋል ተብሎ ይገመታል።

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በዚህ ሥልጠና ላይ ያለውን እይታ በነሐሴ 16 ቀን 2006 ዓም ቁጥር 328 ርዕሰ አንቀጹ መግለጹ ይታወሳል። ግንቦት 7 የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በወያኔ ስልጠናዎች ላይ ተቃውሞ ለማሰማት መድፈራቸው ወጣቱ ለለውጥ የተዘጋጀ እንደሆነ አመላካች መሆኑን ተገንዝቦ ይህ የለውጥ ፍላጎት በድርጅት እንዲታገዝ ወጣቱ በትናንሽ ሕዋሶች ራሱን እንዲያደራጅ መክሯል። ሆኖም ግን ህወሓት ለስልጠናው የሰጠው ትኩረት ቀድሞ ከታሰበው በላይ በመሆኑ ንቅናቄዓችን በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ እንደገና ሊመለስበት ወስኗል።
ህወሓት፣ ይህንን ያህል መጠነ ሰፊ ስልጠና ማድረግ ለምን አስፈለገው? የዲሞክራሲ ኃይሎችስ ይህንን ስልጠና እንዴት ለራሳቸው ጥቅም ሊያውሉት ይችላሉ?
ህወሓት ይህንን ትርጉም የለሽ ስልጠና በአሁኑ ሰዓት ለመስጠት የፈለገበትን በርካታ ምክንያቶች ማቅረብ ቢቻልም የሚከተሉት ሁለቱ ግን ዋነኛዎቹ ናቸው ብለን እናምናለን።
አንደኛውና ዋነኛው ምክንያት ህወሓት የተከታዮች ድርቅ የደረሰበት መሆኑ አድርባይ መሪዎቹን ማሳሰቡ ነው። በሚሊዮን ይቆጠራሉ የሚባሉት የኢህአዴግ አባላት ልባቸው ከህወሓት ጋር አለመሆኑ ግልጽ እየሆነ መጥቷል። በተለይ ደግሞ በተላላኪዎቹ ብአዴን፣ ኦህዴድ እና ደህዴግ የተሰባሰቡ አባላት በግልጽ ህወሓትን መቃወም እየጀመሩ ነው። ህወሓት የራሱን መጥፊያ እያደራጀ መሆኑ የተሰማው በመሆኑ አዳዲስ “ምዕመናንን” ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አካባቢ መመልመል ይፈልጋል። የመንግሥት ንብረትና መዋቅር ለፓርቲ ስልጠና የሚጠቀም በመሆኑ ከብዛት የሚገኝ ትንሽም ቢሆን ጥቅም የሚያገኝ ከሆነ የወጭው ጉዳይ ህወሓትን አያሳስበውም። ስለሆነም ይህ ስልጠና በተቻለ መጠን ብዛት ያላቸዉን የተማተሩ ወጣቶች በአድርባይነት ለህወሓት ማሰለፍን አላማዉ አድርጎ የተነሳ ስልጠና ነዉ።
ሁለተኛው አቢይ ምክንያት ደግሞ ህወሓት ለኢትዮጵያ ወጣት ለማስተላለፍ የፈለገው መልዕክት ወደ እያንዳንዱ የዩኒቨርስቲ ተማሪ ጆሮ መድረሱን ማረጋገጥ መፈለጉ ነው። መልዕክቱም “ሜዳ ውስጥ ያለሁት ተጫዋች እኔ ብቻ ነኝ። ለሚቀጥሉት አርባና አምሳ ዓመታትም እኔን የሚገዳደረኝ አይኖርም፤ ስለሆነም የኢትዮጵያ ወጣት ሆይ ለለውጥ ያለህ ተስፋ ከንቱ ነው። አርፈህ ቁጭ ብለህ ተገዛ” የሚል መልክት ነው።
ስልጠናዎቹ ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት ዓላማዎችን በሚገባ ማስፈፀም ይችላሉ ብሎ መገመት ከባድ ነው። የስልጠናው ይዘት እጅግ የወረደ እና የሰልጣኞቹን ብስለት ግንዛቤ ውስጥ ያላስገባ መሆኑ ስልጠናውን ምፀት የበዛበት አድርጎታል፤ አሰልጣኞቹንም ትዝብት ውስጥ ጥሏቸዋል። የስልጠናዎቹ ጽሁፎች (ማንዋሎች) ይዘት ደግሞ የአዘጋጆቹ የእውቀት ማነስ ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለ መሆኑ ለተማሪዎቹ ተጨባጭ ማስረጃዎች ሆነውላቸዋል። በአጠቃላይ ስልጠናው ለአሰልጣኝ ካድሬዎች ያልተዘጋጁበት ፈተና ደቅኖባቸዋል። የኢትዮጵያ ወጣት ሲሞሉት የሚሞላ ባዶ ጋን አለመሆኑን እያዩት ነው። ወጣቶች ጠጣር ጥያቄዎችን ያነሱባቸዋል፤ አሰልጣኖች እነዚህ ጥያቄዎች እንዴት መመለስ እንዳለባቸው ስለማያውቁ ይደናበራሉ። መልስ ሲጠፋ ቁጣ፣ ዛቻና ማስፈራሪያ ይከተላል።
ይህም ሆኖ እነዚህ ስልጠናዎች ለህወሓት ምንም ውጤት አያስገኙም ብሎ ማለፍ አይቻልም። የስልጠናዎቹ ውጤት የሚወሰነው ግን የኢትዮጵያ ወጣት ከህወሓት ውጭ ለሚመጣ መረጃ ባለው ቅርበት መጠን ነው። ሁሉም የመረጃ ምንጮች ተዘግተውበት የህወሓትን የእድገትና የሰላም መዝሙር ሲሰማ ለኖረ ሰው በስልጠናው የሚሰጡ ባዶ ፕሮፖጋንዳዎችን የመቃወሚያ ምክንያት አይኖረውም። ለተለያዩ የመረጃ ምንጮች ቅርበት ያለው ወጣት ግን የህወሓት መዝሙር ከግራዚያኒ የእድገትና የሰላም መዝሙር የተለየ አለመሆኑን ይረዳል። በፋሺስት ወረራ ወቅት ግራዚያኒም ኢትዮጵያን በመንገድና በህንፃ እየገነባሁ ነው፤ በጥቂት ዓመታት ውስጥ አውሮፓ የደረሰችበት ደረጃ ላይ አደርሳታለሁ ይል እንደነበር ይታወሳል።
የህወሓትን ኢትዮጵያን ለአርባና አምሳ ዓመታት የመግዛት እቅድን ወጣቱ ምክንያታዊ ነው ብሎ ይቀበላል? የራሱን አፋኝ ህጎች አክብረው እየተፍጨረጨሩ ያሉ ተቀናቃኖቹን እንኳን በእንጭጩ እየደፈጠጠ ያለ ሥርዓት “ኃላፊነት የሚሸከም አጣሁ” የሚለው ሰበቡ በወጣቱ ዘንድ ምን ያህል ተቀባይነት ይኖረዋል? በግንቦት 7 እምነት ይኸኛው የስልጠና ዓላማ ሊሳካ የሚችለው በዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ድክመት ብቻ ነው። ዘረኛውንና ዘራፊውን ወያኔ መጣል ብቻ ሳይሆን ከወያኔ በኋላ ፍትህ፣ እኩልነትና ብልጽግና የሚሰፍኑበትን ስትራቴጄ ያዘጋጀና ለስትራቴጂዉ ክንዉንራሱን ያዘጋጀ ድርጅት መኖሩን የኢትዮጵያ ወጣት ማወቅ ይኖርበታል። ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ከሌሎች ዲሞክራሲያዊ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን ወደ ነፃነት፣ እኩልነትና ብልጽግና ጎዳና ለማስገባት እየታገለ መሆኑን ሁሉም ወጣት ሊገነዘብ ይገባል። ይህ ግንዛቤ ካለ የኢትዮጵያ ወጣት ለእብርተኛው፣ ዘረኛው፣ ሙሰኛውና ከፋፋዩ ህወሓት ተገዢ አይሆንም።
በስልት ከተጠቀምንበት ህወሓት ብዙ ሚሊዮኖች የሕዝብ ገንዘብ አውጥቶበት ያዘጋጀው ስልጠና ለራሱ ከሚሰጠው ጥቅም በላይ ለዲሞክራሲያዊ ኃይሎች የሚሰጠው ጠቀሜታ ይበልጣል። ለምሳሌ፣ ግንቦት 7 እነዚህን ስልጠናዎች የኢትዮጵያን ወጣት ለትግል ያላቸውን ዝግጁነት ለመገምገም ተጠቅሞበታል። “የኢትዮጵያ ወጣት ለትግል ዝግጁ ነው – የቀረው ድርጅት ነው” ሲል የግምገማውን ውጤት አሳውቋል። በዚህም ርዕሰ አንቀጽ ይህንኑ መልዕክት ማስረጽ ይፈልጋል።
በአምባገነን ሥርዓቶች ውስጥ የሚኖሩ ዲሞክራሲያዊ ድርጅቶች ከተለመዱ አደረጃጀቾች መለየት አለባቸው። መደበኛ (Formal) አደረጃጀቶች አባላትን ለአደጋ ያጋልጣሉ። በዚህም ምክንያት ነው ግንቦት 7፣ ኢ-መደበኛ (Non Formal) አደረጃጀቶች የሚመርጠው። በእኛ ሁኔታ “ኢ-መደበኛ አደረጃጀት” ስንል አራት ይሁን አምስት የሚተማመኑ ወጣቶች የሚፈጥሩት የግንቦት 7 ሴል ነው። ይህንን ሴል የፈለጉትን ስም ሊሰጡት ይችላሉ – እድር፣ ክበብ፣ የሆነ ስፓርት ቡድን ደጋፊ የተመቻቸውን ስያሜ ይስጡት። የተቋቋመበት ዓላማ ግን ግልጽ ነው – ለፍትህና ለነፃነት የሚደረገውን ትግል ማገዝ ነው። ይህ ኢ-መደበኛ ስብስብ ራሱን የግንቦት 7 አካል አድርጎ ይቁጠር። የግንቦት 7 ፕሮግራሞችንና ጽሁፎችን ያንብብ። ስብስቡ ለመረጃዎች ራሱን ቅርብ ያድርግ። መረጃዎችን ይለዋወጥ። በሂደት ቀጣዩ መንገድ ግልጽ እየሆነለት ይመጣል።
እየተካሄደ ያለው የህወሓት የጅምላ ስልጠና ለኢ-መደበኛ ድርጅቶች መስፋፋት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። የግንቦት 7 አባላትና ደጋፊዎች እነዚህን ስልጠናዎች የግንቦት 7 ሴሎችን ለማደራጀት እንዲጠቀሙበት እንመክራለን። ግንቦት 7 በኢትዮጵያ ወጣት የፈጠራ ችሎታ ላይ እምነት አለው። የኢትዮጵያ ወጣት አደንቁሮ ሊቀብረው የመጣውን ስልጠና ህወሓትን ለመቅበሪያነት እንደሚጠቀምበት የግንቦት 7 እምነት ነው።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Saturday, August 30, 2014

ድርጅቶች ውህደትና ቅንጅት አገርን ማዳን!!!


ኢትዮጵያዊያንን በዘር እና በሀይማኖት ለያይቶን እርስ በርስ እያጋጨን በመግዛት ላይ ያለውን ወያኔን ለማሸነፍ እና ከምትኩም ከራሷ ጋር የታረቀች፤ ፍትህ የሰፈነባት፤ እኩልነት የተረጋገጠባት እና በኃያላን አገሮች እርጥባን ሳይሆን በራሷ አቅም የምትተማመን ጠንካራ ሀገር እንድትኖረን የነፃነትና የዲሞክራሲ ኃይሎት መተባበር እንዳለባቸው ሲነገርና ሲወተወት ቆይቷል። ይሁን እንጂ በህወሓት የከፋፍለህ ግዛው ፓሊሲ እና በፓለቲካ ባህላችን ኋላቀርነት ምክንያት እስካሁን የተደረጉ የትብብር ጥረቶች የተፈለገውን
ውጤት ሳያስገኙ ቀርተዋል።

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ ቀድሞ የተደረጉት ጥረቶች የተጠበቀውን ውጤት አለማስገኘት ተስፋ ሳያቆርጠን ከእያንዳንዱ ጥረት ልምድ እየወሰደን የኢትዮጵያዊያን አንድነት እስኪረጋገጥ ድረስ አዳዲስ የትብብር ጥረቶችን ማድረግ ያለብን መሆኑ ያምናል። በዚህም መሠረት የትብብር መርህ ነድፎ ትግል ውስጥ ካሉ ሁሉም የፓለቲካ ድርጅቶች ጋር ሲነጋገር እና ሲደራደር ቆይቷል። እንደሚታወቀው የንቅናቄዓችን አበይት የትብብር መርሆች ሁለት ናቸው። መርህ አንድ፣ ለውጥ እንዲመጣ የምንታገለው ኢትዮጵያ በምትባል አገር ውስጥ መሆኑ ማመን ነው። መርህ ሁለት ደግሞ በኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም እርከኖች የመንግሥት ሥልጣን መያዝ የሚገባው በሕዝብ ነፃ ምርጫ ብቻ መሆኑን መቀበል ናቸው።

በምድር ላይ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከሚያደርጉ ኃይሎች መካከል የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር እና የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ ሁለቱንም መርሆዎች የሚያሟሉ ናቸው። እነዚህ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ ከንቅናቄዓችን የተለየ አቋም የላቸውም። በአለፉት ሁለት ዓመታት ድርጅቶቹ ተቀራርበው እንዲሠሩ በመደረጉ ከአመራር አልፎ አባላት መካከል መልካም ወዳጅነት መመሥረት ተችሏል። የነፃነት ትግላችን የደረሰበት ደረጃ እና የድርጅቶቹም ቅርርብ በመገምገም ሶስቱ ድርጅቶች ማለትም የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር፣ የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄና እና የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ መዋሃዳቸው ትግሉን ያራምዳል ተብሎ ታምኖበታል። በዚህም መሠረት ሶስቱ ድርጅቶች ለመዋሃድ ተስማምተን ስምምነታቸንን ይፋ አድርገናል። ድርጅቶቹን የማዋሃድ ዝርዝር ሥራም ተጀምሯል።

ከስትራቴጄ አንፃር የትብብር ጥረታችን በዚህ አያበቃም። በዓላማ የምንቀራረብ ሆኖ የአደረጃጀት ልዩነት ያለን የዲሞክራሲ ኃይሎች ጋር በጥምረት እየሠራን ድርጅቶቻችን ይበልጥ ለማቀራረብ ጥረት እያደረግን ነው። በዚህ ረገድ ግንባር ቀደም ተጠቃሹ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትህዴን) ነው። ንቅናቄዓችን ከትህዴን ጋር ከፍተኛ በሆነ መቀራረብና መተማመን ይሠራል። ይህ መቀራረብና መተማመን ጎልብቶ አንድ የጋራ አመራር የሚፈጥርበት ጊዜ እንዲቀርብ ጥረት እናደርጋለን። ምድር ላይ ከሚገኙ ሌሎች ተመሳሳይ ድርጅቶች ጋርም በመደጋገፍ እንሠራለን። በመጨረሻም ተግባራዊ እንቅስቃሴ ላይ ካሉ ማናቸውም ኢትዮጵያዊ ድርጅቶች ጋር ለመወያየት ዝግጁዎች መሆናችንን ደግመን እናረጋግጣለን። ልዩነቶቻችን ማጥበብ እንኳን ባንችል የምንተባበርባቸው መንገዶች ይኖራሉ ብለን እናምናለን።

የጦር ኃይሉንና የስለላ መዋቅሩን ዘረኛ በሆነ መንገድ የገባውንና የኢትዮጵያን ሀብት በመዝረፍ የደረጀው ህወሓትን ለማሸነፍ ትብብር ወሳኝ ጉዳይ ነው። ከወያኔ አገዛዝ ውድቀት በኋላ ወደ ተረጋጋ ሰላምና ልማት ፊታችንን የምናዞር መሆናችን ዋስትና የሚሰጠን በአንድ እዝ የሚመራ የአገር አድን ሠራዊት ማደራጀት ስንችል ነው። የአሁኑ ውህደት የዚህ አገር አገር አድን ሠራዊት ጥንስስ ሊሆን ይችላል ብለን እናምናለን።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ከወያኔ በኋላ የሚመጣው ምን እንደሆነ ባለማወቅ ሥጋት ውስጥ ሊገባ አይገባም። በዋና ዋና የአገሪቱ የፓለቲካ ድርጅቶች ውህደት እና ቅንጅት የተዋቀረ በአንድ ማዕከላዊ አመራር ሥር የሆነ አገር አድን ሠራዊት በተቻለ ፍጥነት ሊገነባ ይገባል።

ሶስቱ ድርጅቶች ለማድረግ በወሰነው ውህደት የዚህ የአገር አድን ሠራዊት ምሥረታን ጀምረናል። ስለኢትዮጵያ እና ሕዝቧ ወይም በኢትዮጵያ ውስጥ ላለ ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ደህንነት ያገባናል የምትሉ ወገኖቻችን ሁሉ በዚህ አገር አድን ሠራዊት ምሥረታ ላይ እንድንነጋገር አበክረን እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ሕዝብም የትብብሩ መንፈስ አገርን የማዳን ግብ ያለመ መሆኑን በመገንዘብ ከተባበረው ድርጅት ጎን እንዲቆም ጥሪ እናደርጋለን። የፍትህ፣ የእኩልነት፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ጉዳይ የሚያገባው ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንዲቀላቀለንና እንዲያግዘን ጥሪዓችንን እናቀርባለን።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!



Thursday, August 28, 2014

We struggle in unison to end dictatorship in Ethiopia – A Joint Statement


We struggle in unison to end dictatorship in Ethiopia
A Joint Statement
August 26, 2014
Many political parties and organizations lacking unity and common goal have fought hard for decades to end dictatorship in Ethiopia. The ever increasing number of the political organizations and their failure to work together has enabled longevity for the minority dictatorial regime that would and should have been in the dustbin of history long time ago.
We believe it is about time that all concerned individuals and groups that understand and see the deep hole that our nation finds itself, must pause and reflect on the backbreaking path we traveled and the critical juncture we have reached.
For years, the Ethiopian people have been demanding for a united political front, and we the various political forces that struggle to make the people the only source of power in Ethiopia have envisioned that a united political force and collective struggle is not an option, but an indispensable necessity.
Today, the call of the Ethiopian people for a united political front has been answered with the first and initial step. Our long term vision and desire to create a broader united front that ultimately leads to a strong united Ethiopia has materialized with this initial step. With this initial step, the following three political entities have completed the preconditions to merge their organizations, and have vowed to pay all the necessary sacrifices that the struggle requires to make the Ethiopian people masters of their destiny.
We the three organizations that have reached an agreement towards the merger are:
1. The Ethiopian People Patriotic Front
2. Ginbot 7, Movement for Justice, Freedom and Democracy
3. Amhara Democratic Forces Movement
We want to let the Ethiopian people and friends of Ethiopia know that we the undersigned organizations have agreed to work together in all aspects and facets of the struggle during the transition period.
Unity is power!!!
The Ethiopian People Patriotic Front,  Ginbot7: Movement for Justice, Freedom and Democracy, Amhara Democratic Forces Movement

Is Intellectual prostitution to blame for a dysfunctional regime in Ethiopia?

“Learning without thought is labor lost. Thought without learning is intellectual death.” Confucius

by Teshome Debalke
The recent revelation the ruling regime in Ethiopia prints more diplomas than it produce educated leaders shouldn’t surprise anyone that understand the working of a dysfunctional system like Woyane.
The recent revelation the ruling regime in Ethiopia prints more diplomas
The expose couldn’t have been possible without free Media like ESAT. In fact it would have been another crime buried like piles of crimes of the regime and its associates for the past 23 years and beyond.
Naturally, if there was a functioning regime in place most if not all current regime’s officials and their associates would end up in jail than roaming the streets — holding positions in government and institutions.
Likewise, the barrage of articles and speeches by unverifiable PHD holders on Medias would have seized to exist. Pseudo intellectuals that contaminated the public space would be identified and purged out of society to be jailed for perjury or thrown in trash bin of history. Medias that conspire to accommodate their rubbish would be rejected as trash collectors to irrelevancy.
It’s clear the public discourse is wrecked by the concerted effort of pseudo-intellectual prostitutes’ corrupt practices and debased Ethiopians dialogue to the bottom. Dispensing diploma as candies and perjuring the works of others ‘are some of the many things the dysfunctional regime does to reduce the public into a collection of zombies that take order or congregate to pick the pockets of the public.

Friday, August 22, 2014

የግንቦት 7 ሕዝባዊ ስብሰባዎች በዓለም ሃያ ስድስት ታላላቅ ከተሞች

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በመላው ዓለም ላይ ከሚገኙ አባላት፣ ደጋፊዎቹና በአጠቃላይ ከኢትዮጵያውያን ጋር በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ለመመካከር ዝግጅቱን አጠናቋል።

በዚህም መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት 26 የዓለም ታላላቅ ከተሞች ሕዝባዊ ስብሰባዎችን ተጠርቷል።

በላስቤጋስ ዩ ኤስ አሜሪካ ረቡስ ኦገስት 27 ቀን
በሂውስተውን ዩ ኤስ አሜሪካ ቅዳሜ ኦገስት 30 ቀን
በአትላንታ ዩ ኤስ አሜሪካ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በዋሺንግተን ዲሲ ዩ ኤስ አሜሪካ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በቦስተን ዩ ኤስ አሜሪካ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በሎስ አንጀለስ ዩ ኤስ አሜሪካ ቅዳሜ ሴፕተምበር 6 ቀን
በሳንቲያጎ ዩ ኤስ አሜሪካ እሁድ ሴፕተምበር 7 ቀን
በቶሮንቶ ካናዳ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በካልጋሪ ካናዳ ሴፕቴምበር 1 ቀን
በደርባን ደቡብ አፍሪቃ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በጆሃንስበርግ ደቡብ አፍሪቃ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ቬሪኒንፍ ደቡብ አፍሪቃ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ሩስተምበርግ ደቡብ አፍሪቃ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ፍራክፈርት ጀርመን ቅዳሜ ኦገስት 30 ቀን
ሙኒክ ጀርመን እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ሄልሲንኪ ፊንላንድ ቅዳሜ ኦገስት 30 ቀን
አምስተርዳም ኒዘርላንድስ ቅዳሜ ሴፕተምበር 13 ቀን
ኦስሎ ኖርዌይ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ለንደን እንግሊዝ ቅዳሜ ሴፕተምበር 6 ቀን
ስቶክሆልም ስዊድን ቅዳሜ ሴፕተምበር 6 ቀን
ፐርዝ አውስትራሊያ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ሜልቦርን አውስትራሊያ እሁድ ሴፕቴምበር 7 ቀን
ቴላቪቭ እስራኤል ሐሙስ ሴፕቴምበር 11 ቀን
ብራሰልስ ቤልጂየም እሁድ ሴፕቴምበር 14 ቀን
ኦክላን ኒዩ ዚላንድ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
ሲኡል ደቡብ ኮርያ እሁድ ኦገስት 31 ቀን
በእነዚህ ስብሰባዎች ሁሉ የንቅናቄዓችን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ሥራዎች ይወሳሉ። ወያኔን ማስወገድ በሚቻልበት ስልቶች ላይ ውይይት ይደረጋል። እስከዛሬ ድረስ ንቅናቄዓችንን ለመቀላቀል የተቸገራችሁ ወገኖች ይህንን አጋጣሚ እንድትጠቀሙበት ጥሪ እናደርጋለን። በማናቸውም ምክንያት አባል ሳይሆን ደጋፊ መሆን ለምትፈልጉ ወገኖቻችንን የደጋፊዎች ምዝገባ ሥርዓት አዘጋጅተናል፤ እድሉን ተጠቀሙበት።

ኑ! ኢትዮጵያ አገራችንን፣ ኢትዮጵያዊ ወገናችንን እና ራሳችን ነፃ ለማውጣት እና በሀገራችን ፍትህ እንዲሰፍን ለማድረግ የሚደረገውን ትግል ይቀላቀሉ። ከዘወትር የህሊና ወቀሳ ይገላገሉ። ለዚህ ትግል ሁሉም የሚያበረክተው ነገር አለ። ስለሆነም በአቅራቢያዎ ወደሚደረገው የግንቦት 7 ስብሰባ ይምጡ፤ ጥያቄዎች ካልዎት ይጠይቁ።

አሁን ወሳኝ የትግል ምዕራፍ ላይ እንገኛለን። ትግላችን ሶስት የትግል ስልቶችን ያስተባበረ ነው – ሕዝባዊ ተቃውሞ፣ ሕዝባዊ እምቢተኝነት እና ሕዝባዊ አመጽ። ትግላችን በአገር ውስጥም ከአገር ውጭም ነው።

በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከድጋፍ ሰጪነት ወደ ተግባራዊ ተሳትፎ የተሸጋገሩበት ወቅት ነው። ይህ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባዋል። የወያኔ ድርጅቶችና የወያኔ ሹማምንት በየትኛው አገር ተዝናንተው እንዲኖሩና እንዲነግዱ አንፈቅድላቸውም። በእነዚህ ስብሰባዎች ስለዚህ ጉዳይ ይመከራል።

ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ለኢትዮጵያ ክብርና ነፃነት ሕይወታቸውን ለመሰዋት ተነስተዋል። በእነዚህ ስብሰባዎች የአርበኛ ወጣቶቻችንን ጥረት እንዘክራለን። ሺዎች እንዲቀላቀሏቸው ጥሪ እናደርጋለን። በሁሉም ስብሰባዎች በአገር ውስጥም በውጭ አገርም የሚገኝ ኢትዮጵያዊ ወጣት ትግሉን እንዲቀላቀል ጥሪ ይደረግለታል።

በሁሉም ስብሰባዎች ለኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ጥሪ ይደረጋል። የሠራዊቱ መሪዎች የፋሽስት ወያኔ ባለሟሎች ቢሆኑም ሠራዊቱ ግን ከኢትዮጵያ አብራክ የወጣ ኢትዮጵያዊ ነው። ሠራዊቱ የወያኔ መጠቀሚያ ከመሆን የነፃነት ታጋዮችን እንዲቀላቀል፤ ያ ካልተቻለም ለወያኔ ሥልጣን እንዳይሞት፤ ወገኑን እንዳይገል ጥሪ ይደረግለታል።

መጥተው የእነዚህ ታሪካዊ ስብሰባዎች አካል ይሁኑ።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Tuesday, August 19, 2014

“አሸባሪነት” በወያኔ አገዛዝ ሥር ባለችው ኢትዮጵያ


በአገራችን፣ በወያኔ አገዛዝ መደበኛ ትርጉማቸውን ከሳቱ በርካታ ቃላት መካከል “የሽብር ድርጊት“ እና ”አሸባሪ“ የሚሉት ግንባር ቀደሞቹ ናቸው። ሰፊ ተቀባይነት ያለው የአሸባሪ ትርጉም “የሽብር ድርጊቶችን የሚፈጽም ሰው ወይም ድርጅት” ማለት ነው።
“የሽብር ድርጊቶች” የሚባሉት ደግሞ የተለመዱ ጥቃቶችን ሳይሆን የሀይማኖት፣ የፓለቲካ ወይም የርዕዮተዓለም ግብ ለማሳካት ሲባል በሰዎች ላይ ፍርሀትን ለማንገስ፤ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሱ አስከፊ ጥቃቶችን ነው። የሽብር ድርጊቶችን ሰላማዊውን ሕዝብ ጭዳ የሚያደርጉ በመሆኑ በጥብቅ ሊወገዙ ይገባል። ዓላማን በሽብር ድርጊቶች ማስፈፀም ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው።
በወያኔ መዝገበ ቃላት ግን “ሽብርተኛ” እና “የሽብር ድርጊቶች” በዘፈቀደ የሚነገሩ ተራ ቃላት ሆነዋል። ስለአገራቸው እና ስለትውልድ የሚጨነቁ፤ ሀሳባቸው በነፃነት የሚያራምዱ፤ የወያኔን ፕሮፖጋንዳ እንደ በቀቀን የማይደግሙ ዜጎች “አሸባሪዎች” እየተባሉ ወደ እስር ቤቶች እየተወረወሩ ነው። ጋዜጠኞች፣ ጦማርተኞች፣ ፍጹም ሰላምተኛ አማኞች እና ሰላማዊ ፓለቲከኞች በሽብርተኞች ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚውን ሥፍራ የያዙ ናቸው።
በአንፃሩ ደግሞ እውነተኛው አሸባሪ ህወሓት፣ የመንግሥትን ሥልጣን ይዞ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ማሸበሩን በስፋት ተያይዞታል። ህወሓት ዘረኛ ርዕዮተ ዓለሙን ለማስፈፀም ሲል ባለፉት ሠላሳ አምስት ዓመታት ውስጥ የፈፀማቸው የሽብር ድርጊቶች ተዘርዝረው አያልቁም። የህወሓት የሽብር ድርጊቶች ዓላማ የኢትዮጵያን ሕዝብ በፍርሀት አደንዝዞ መግዛት ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ “አሸባሪ” የሚለውን ቃል ራሱ በማሸበሪያ መሣሪያነት እያዋለው ነው። ይህ የውስጥም የውጭም ታዛቢዎችን የሚያሳስት በመሆኑ ትኩረት የሚያሻው ጉዳይ ነው።
“የፀረ-ሽብር አዋጅ” የሚባለው ህገ-አልባነትን ህጋዊ ያደረገው ሰነድ የመንደር ካድሬዎች ሳይቀሩ አንድን ሰው በሽብርተኝነት “ጠርጥረው” ማሳሰርና ማስደብደብ አስችሏቸዋል። የአስተሳሰብ ድህነት ያጠቃቸው የህወሓት ካድሬዎች ብቻ ሳይሆኑ ኃላፊነት የጎደላቸው ፓሊሶችም የፀረ-ሽብር ህጉን ጉልበታቸውን ማሳያ እና ተፎካካሪዎቻቸውን ማጥቂያ አድርገውታል። በፀረ-ሽብር ህጉ ተከስሰው ወህኒ የወረዱ ዜጎችን ያጤነ ማንኛውም ሰው ኢትዮጵያ አገራችን በዚህ ህግ ሰበብ ምርጥ ዜጎቿን እያጣች እንደሆነ ይገነዘባል።
በሽብርተኝነት ለመጠርጠር የሚያበቁ ምክንያቶች እጅግ አሳዛኝ ናቸው። ለካድሬ ሰበካ እውነተኛነት ጥርጣሬውን የገለፀ አስተዋይ ሰው መሆን ብቻውን እንኳን በሽብርተነት ያስጠረጥራል። በዚህም ምክንያት ነው በእውቀትም በአስተሳሰብም የበሰሉ ዜጎቻን በአሸባሪነት የመፈረጅ እድላቸው ከፍተኛ የሆነው። የንቅናቄዓችን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በርካታ የሀገራችን ምርጥ ዜጎች የዚህ የተዛነፈ ትርጓሜ ሰለባ ሆነዋል። ተስፋ የሚጣልባቸው በርካታ ወጣቶች በዚህ ህገ-ወጥ ህግ እና የተሳሳተ ትርጓሜ ምክንያት የወጣትነት እድሜዓቸውን በእስር ቤት እንዲያሳፉ ተገደዋል። ከዚያ የበዙት ደግሞ በቃሉ ተሸማቀው፤ በሚያስከፍለው ዋጋ ተሸብረው ራሳቸውን እንዲደብቁ ተደርገዋል።
ለመሆኑ ኢትዮጵያ ያፈራቻቸው ምርጥ ዜጓቿ በአሸባሪነት ስም ወህኒ እየተወረወሩ ሲሰቃዩ ምላሻችን ምን ሊሆን ይገባል? እስከመቼ አስተዋይ፣ አርቆ አሳቢና አመዛዛኝ የሆኑ መሪዎቻችንን ለወያኔ ፋሽቶች እየገበርን እንኖራለን? ሀገራችን ይህን ኪሳራ የመሸከም አቅም አላት?
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ወያኔን ለማስወገድ የተሻለ ነው ብሎ ያመነበት የትግል ስልት – ሁለገብ የትግል ስልት ነው። በዚህ የትግል ስልት መሠረት ሕዝባዊ ተቃውሞ፣ ሕዝባዊ እምቢተኝነት እና ሕዝባዊ አመጽ ተደጋግፈውና ተናበው መሄድ አለባቸው ብሎ ያምናል። ስለሆነም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በአመቸውና በሚያምንበት መንገድ ለትግሉ አስተዋጽኦ የማበርከት እድል አለው።
በዚህም መሠረት ለሀገር፣ ለትውልድ ድህንነት ዋጋ ለመክፈል እና ለገዛ ራሳችን ህሊና ታማኝ ለመሆን በወያኔ “አሸባሪ” ለመባል መድፈር የትግላችን አንዱ አካል አድርገን መቁጠር ይኖርብናል። በወያኔ “አሸባሪ” መባል የሚያሸማቅቅ ሳይሆን የሚያኮራ፤ ለታላቅ ኃላፊነት እና ሕዝባዊ አደራ በእጩነት የሚያቀርብ መሆኑን በራሳችንም በማኅበረሰባችንም ውስጥ ማስረጽ ይኖርብናል። “አሸባሪ” የሚለው ቃል በወያኔ ተግባር መሠረት ሲተረጎም “ለሀገርና ለትውልድ ደህነት የሚጨነቅ ምርጥ ዜጋ“ ማለት እንደሆነ ማስተማር ይገባናል።
ወያኔ ወደ ሕዝብ የሚወረውረውን ጦር መልሰን ወደ ራሱ መወርወር ይኖርብናል። ወያኔ አሸባሪነት ዜጎችን ለማጥቂያ እያዋለው መሆኑ ተረድተን እኛ በዚህ ስያሜ መሸማቀቅ ሳይሆን፣ መኩራትና መልሰን ወያኔን ማሸማቀቅ ይኖርብናል። በውጭ አገራት እየተስፋፋ የመጣው የወያኔ ሹማምንትን የማሸማቀቅ ዘመቻ በኢትዮጵያ ውስጥም መጀመር ይኖርበታል።
ሕዝባዊ ተቃውሞ፣ ሕዝባዊ እምቢተኝነትና ሕዝባዊ አመጽ ሲቀናጁ ድላችንን ያፈጥናሉ። በወያኔ “አሸባሪ” መባል የመልካም ዜግነት ምስክርነት እንደሆነ በሙሉ ልባችን እንቀበል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Thursday, August 14, 2014

Ginbot 7 Membership Drive Effort


One of Ethiopia’s major opposition political movement Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy (Ginbot 7) announced the importance of supporters and membership drive effort.
G7-call-membership2

Monday, August 11, 2014

ደጋፊዎችን የማሰባሰብ ጥረት

የንቅናቄዓችን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በህሊናና የፓለቲካ እስረኞች ሁሉ ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ መክበድ፤ በፀረ-ሽብርተኝነት ስም በሕዝብ ላይ የሚነዛው ወያኔያዊ ሽብር መብዛት፤ እስሩ፣ እንግልቱ፣ መሳደዱ፣ የሀብት ዘረፋው በየዕለቱ እየጨመረ መምጣት እና ለአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ኑሮ እየከበደ መምጣቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከወያኔ ጋር ወሳኝ የሆነ ትግል መግጠሚያ ወቅት ላይ መደረሱ አመላካች ሆኗል።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግል መንፈስ መነሳሳት በተጨባጭ ከሚያረጋግጡ አመላካቾች አንዱ የግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አባል ለመሆኑ የሚፈልጉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን መጨመር ነው። ይህንን ለውጥ ተከትሎም ግንቦት 7 የአባላት ቅበላን ሥራ ለማፋጠን የሚረዱ እርምጃዎች ወስዷል። ሆኖም ግን በአባላት ቅበላ ወቅት ሊታለፉ የማይችሉ ጥንቃቄዎች መኖር እንዳለባቸው ደጋፊዎችም እጩ አባላትም ይረዳሉ ተብሎ ይታመናል።
በዚህም ምክንያት አሁንም እየጨመረ የመጣን ንቅናቄውን የመቀላቀል ፍላጎትን ለማስተናገድ፤ ለተግባራዊ ሥራዎች የተነሳሱ፣ ዓላማችንና ንቅናቄዓችንን የሚደግፉ ሆኖም ግን በተለያዩ ምክንያቶች በድርጅት አባልነት መቀላቀል የማይችሉ ወይም የማይፈልጉ አባላትን ለማሳተፍ የሚረዳ መዋቅር ማዘጋጀት ተገቢ መሆኑ ታምኖበታል። ስለሆነም እነዚህን ወገኖቻችን የትግላችን አካል ብቻ ሳይሆን የንቅናቄዓችንም አካል ለማድረግ እንዲቻል በአባላት ጉዳይ ሥር የደጋፊዎች ማስተባበሪያ መዋቅር እንዲደራጅ ተደርጓል። ይህ አደራጀት ግንቦት 7ን ለማዘመን እና ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ የተመቸ ድርጅት ለማድረግ የሚደረገው ጥረት አካል ነው። ይህ አደረጃጀት በአንድ በኩል የድርጅቱን ምስጢራዊት ለመጠበቅ፤ በሌላ በኩል ደግሞ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተደራሽ ለማድረግ ባሉ ፍላጎቶች መካከል ያለውን ቅራኔ ለመቅረፍ የቀረበ መፍትሔ ነው።
በዚህም መሠረት በአባልነት ለመመዝገብ ስለእናንተ ምስክርነት መስጠት የሚችል የግንቦት 7 አባል ማቅረብ ለጊዜው ያልቻላችሁ፤ ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት የግንቦት 7 ደጋፊ እንጂ አባል መሆን የማትፈልጉ ወገኖቻችን ግንቦት 7 ፍላጎታችሁን የሚያሟላ መዋቅር ማዘጋጀቱን በይፋ ያበስራል።
የግንቦት 7 ደጋፊ በግንቦት 7 የውስጥ ጉዳዮች የመወሰን፣ የመምረጥና የመመረጥ መብት አይኑረው እንጂ የንቅናቄው ሙሉ ተሳታፊና ባለቤት በመሆኑ በልበ ሙሉነት “እኔም ግንቦት 7 ነኝ” ማለት ይችላል። የግንቦት 7 ደጋፊ እንደማንኛውም አባል ድርጅታዊ ሥራዎች ሊሰጡት ይችላል።
በደጋፊነት ለመመዝገብ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ኢሜል፣ እድሜ፣ ጾታ፣ ከተማና የሚኖርበት ሀገር ብቻ የሚጠይቅ የድህረ ገጽ ቅጽ መሙላት ያስፈልጋል። ይህ ቅጽ በንቅናቄው ድህረ ገጽ ላይ ይገኛል። ደጋፊዎች እውነተኛ ስማቸውን የመስጠት ግዴታ የለባቸውም። አንድ ደጋፊ በየወሩ የሚፈቅደውንና የሚችለውን ያህል ገንዘብ እንደሚያዋጣ ይጠበቅበታል፤ ይህ የደጋፊነቱ አንዱ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል። ደጋፊ በሚኖርበት ከተማ በሚደረጉ የትግል እንቅስቃሴዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ ይጠበቅበታል፤ ይህም ሌላው የደጋፊነት መገለጫ ነው። ደጋፊዎች የንቅናቄው ሳምንታዊ ጋዜጣና ወርሃዊ ልዩ መልዕክት በግል ኢሜላቸው እንዲደርሳቸው ይደረጋል። ደጋፊዎች በተግባር በሚያሳዩት ተሳትፎ ከአባላት ጋር ቅርርብ በመፍጠር ወደ ከደጋፊነት ወደ አባልነት የሚሸጋገሩትን መንገድ ያመቻችላቸዋል።
በተለያዩ ምክንያቶች ራሳችሁን በህወሓትና ጀሌዎቹ መዋቅር ውስጥ ያገኛችሁና በወያኔ እኩይ ተግባራት የህሊና እረፍት ያጣችሁ የሕዝብ ወገኖች ይህንን መዋቅር ከግንቦት 7 ጋር በምስጢር ለመገናኛነት ተጠቀሙበት። በመከላከያና በፓሊስ እንዲሁም በራሱ በኢሕአዴግ ውስጥ ያላችሁ ወገኖቻችን ይህንን መስመር በግኑኝነት መመስረቻነት ተጠቀሙበት። በወያኔ የስለላ ወዋቅር ውስጥ ያላችሁም እድሉን ተጠቀሙበት።
በድህረ ገጻችን ላይ http://www.ginbot7.org/supporter-form/ በቀጥታ በመመዝገብ የግንቦት 7 ደጋፊ መሆን ይቻላል። ድረገጹ በማይከፈትባቸው ቦታዎች በ supporter@ginbot7.org ይፃፉ።

Sunday, August 3, 2014

ሠራዊቱ የህዝብ ወገንተኛነቱን የሚያስመሰክርበት ግዜ እየመጣ ነው

በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የቀደመው ትውልድ ከቱርክ ኤምፓየር፤ ከግብፅ እና ከደረቡሽ፤ ከጣሊያን ወራሪ፤ ከሶማሊያ ተስፋፊ ኃይል እና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር ተዋግቶ አገሪቷን ለአሁኑ ትውልድ ለማቆየት ትልቅ መስዋዕትነት ከፍሏል። በተለይ ነፍጥ አንግቦ የተሠለፈው ኃይል የከፈለው የህይወት መሥዋዕትነት የሚረሳ አይደለም። አገራችን ኢትዮጵያ ለዛሬው ትውልድ የቆየችው ከራሱ ይልቅ ለአገርና ለወገን የሚያስብ ትውልድ በመኖሩ መሆኑ የሚያከራክረን
ጉዳይ አይሆንም።

የአገር መከላከያ ሠራዊት እና የአገር ደህንነት ኃይል የቆመው አገርን ከጥቃት ለመከላከል ነው። አገር በጠላት እጅ ወድቃ በወገን ላይ ስቃይ እንዳይደርስ፤ ህዝቡም አገር አልባ እንዳይሆን መጠበቅ የአገሪቷ የሠራዊትና የደህንነት ኃይል ዋና ተግባር ነበር። ህወሃት መራሹ መንግስት አገሪቷን ከተቆጣጠረ ዘመን ጀምሮ በኢትዮጵያ ሥም የቆመው ሠራዊት እና የደህንነት ኃይል ተግባሩ ሌላ ሁኗል።
በዚህ ዘመን ሠራዊቱና የደህንነት ኃይሉ የአገርን ብሄራዊ ደህንነት የሚጠብቅ ሳይሆን ህወሃት የተባለውን ዘረኛና ዘራፊውን ቡድን የሚጠብቅ ኃይል መሆንን እንዲመርጥ ሁኖ አገርን ከጠላት የመከላከል ተግባሩን ረስቷል። ይህን ኃይል የሚመሩትም ደማቸውንና አጥንታቸውን ቆጥረው ከአንድ መንደር/ጎሣ የተሰባሰቡ እና ካርታ ይዘው የቆሙበትን ሥፍራ እንኳን ለመለየት የማይችሉ መሃይማን መሆናቸው አገሪቷ ያለችበትን አደጋ ከሚያመላክቱ ምልክቶች መካከል አንዱ ነው። ህወሃቶች የደርግ ሠራዊት እያሉ ሊሳለቁበት የሚሞክሩት የቀድሞው የአገሪቷ መከላከያ ኃይል ሲመራ የነበረው አውሮፓና አሜሪካን ድረስ ተጉዘው በተማሩ፤ ማዕረጋቸውም የዓለም ዓቀፉን ደረጃ የጠበቀ፤ አገሪቷን ወክለው አደባባይ ቢወጡ የሚያኮሩ እንደነበረ የታወቀ ነው። የሹመታቸው መሠረትም ደምና አጥንት ሳይሆን እውቀታቸው፤ ችሎታቸውና ወታዳራዊ ብቃታቸው ነበረ።በህወሃት የሚመራውን ሠራዊትና የደህንነት ኃይል የሚመሩት ቡድኖች ከቀድሞዎቹ ሥርዓት የጦር መሪዎች ጋር ሲወዳደሩ የጫማቸውን ጠፍር እንኳ ለመፍታት የሚታጩ አይሆኑም።ግዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል እንደሚባለው ሆነና ጨካኞችና ነፍሰ ገዳዮች በወንበሩ ቁጭ ብለው የአገሪቷን ውድቀት እያፋጠኑት ይገኛሉ።

Friday, August 1, 2014

የህወሃት ሽብር መቆም አለበት!

ዛሬ በኢትዮጵያ መሬት ላይ ያለ አሸባሪ ወያኔና ወያኔ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎችን በፖለቲካ አመለካከታቸው፣ መንግስት በመተቸታቸው በግልጽ በመጻፋቸውና በአደባባይ በመናገራቸው ከዚህም አልፎ በጥርጣሬ በተለይም በብሄረሰብ ማንነታቸው እያሳደደ የሚያፍን የሚያሰቃይና የሚገል የሽብር ተቋም ካለ ወያኔ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ መሬት ላይ ሰላማዊ ዜጎችን ኢላማ ያደረገ የተቃውሞ ሃይል በተግባርም ሆነ በአስተሳሰብ ከወያኔ ውጪ አንዳች ሃይል የለም።
አፋኙ የወያኔ ስርአት በተለየም የህዝቡን ሀብትና ንብረት እየዘረፉ የሚቀማጠሉት የህወሃት መሪዎችና ሎሌዎቻቸው የተቃውሞ ድምጽ በሰሙ ቁጥር እንደሚሸበሩና እንቅልፍ አጥተው እንደሚያድሩ ይታወቃል። አፍነውና ዘርፈው ገለው የሚገዙት ህዝብ ግፍ በዛብኝ ብሎ በተናገረ ቁጥር የሚሸበሩት እነሱ ብቻ እንጂ ህዝቡ አይደለም።
በኢትዮጵያ ምድር ያለው አሸባሪ ወያኔ ብቻ መሆኑን ሺ ምሳሌዎችን ጠቅሶ ማስረዳት ይቻላል። ሶስት አመት ሙሉ የሰላም እጃቸውን እየዘረጉ ከልመና ባልተለየ ሁኔታ መብታቸውን የጠየቁና ድምጻችን ይሰማ ያሉት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ማንንም ዜጋ አላሸበሩም። የተገላቢጦሽ እነሱ አሸባሪ ተብለው የግፍ ሰቆቃ ይፈጸምባቸዋል። ጋዜጠኞችና ጦማሪዎቹ መንግስት ያወጣውን ህግ እንዲያከብር ስለጠየቁ በአደባባይ ስለጻፉ ግፍ ይፈጸምባቸዋል። እነሱ ያሸበሩት ሀገርና ህዝብ የለም። ከመንገድ ላይ ጎትተው እንደ እባብ ቀጥቅጠውና ፈነካክተው በማግስቱ ፍርድ ቤት ያቀረቧት ወየንሸት ሞላ የተባለች ባለ ተስፋ ወጣት የወያኔ አረመኔዎች በሙስሊሙ ህዝብ ላይ የሚሰሩትን ጭፍጨፋ እግር ጥሏት ከማየትና ከመታዘብ ውጪ ያሸበረችው ሰው፣ ሀገር የለም። በየወህኒ ቤቱ እና አፈና ጣቢያው ታስረው የሚቀጠቀጡት የኦሮሞ ልጆች ለጥያቄያቸው መልስ ሲጠብቁ ከመጨፍጨፍ ያለፈ የፈጸሙት እብሪት የለም። በየክልሉ ቀና ብለህ ባለስልጣን ተናገርክ፣ ጥያቄ ጠየቅክ፣ ባለስልጣን ደፈርክ፣ ተሰብስበህ አየንህ ወዘተ እየተባለ የሚገረፈው እንደ እንስሳ እየተገደለ የሚጣለው ገበሬ የሰራው ወንጀል የለም። አሸባሪም አይደለም! በየቦታው ቦንብ እየቀበረ አፈንድቶ ንጹሃንን ገድሎ ሊያፈነዱ ሲሉ ፈንድቶባቸው ራሳቸውን ገደሉ ብሎ በአደባባይ የሚሳለቀው አሸባሪው ህወሃት እንጂ ንጹሃኑ አይደለም።
የኛ መሪ አንዳርጋቸው ከልጅነት እድሜው ጀምሮ ራሱን ለህዝብ ነጻነት የሰጠ አርበኛ እንጂ አሸባሪ አይደለም። በተመሳሳይ ውንብድና ከጎረቤት ሀገር ድረስ በአለም አቀፍ የወረበሎች ውንብድና መንገድ ወያኔ እያፈነ የገደላቸው አሮሞዎችና፣ ሱማሌዎች፣ አኙዋኮች፣ አማሮችና ሌሎችም ነጻነት ከመፈለግ ውጪ ያሸበሩት ህዝብና ሀገር የለም።
በኢትዮጵያ ምድር የነጻነት ድምጽና ኮሽታ በሰማ ቁጥር የሚሸበረው ህወሃትና በለሟሎች ብቻ ናቸው። ይህ የነጻነት ድምጽ ደግሞ እየጎላ መሄዱ የማይቀር ነውና ወያኔ ሰፈር ሽብር ይሆናል።
የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ! ወጣት፣ ሴት፣ ሽማግሌ፣ ገበሬ እና በየቦታው ያላችሁ የኢትዮጵያ ልጆች ሁሉ! አሸባሪህ ወያኔና ወያኔ ብቻ መሆኑን አውቀህ በገዛ ሀገርህ ላይ ነጻነት በተመኘህና በጠየቅህ ጊዜ ሁሉ ለሽብር ጥቃቱ ኢላማ ያደረጉህን ወያኔ ተባብረን ከላያችን ለማውረድ ተነስ! በያለህበት እምቢ በል! ለወያኔ የሚጠቅም የመሰለህን ነገር ሁሉ አታድርግ! አትተባበር! ሸቀጣቸውን አትግዛ! ወያኔዎችን ከማህበራዊ ሂወትህ አግል! የቻልክ ሁሉ ደግሞ የነጻነት አርበኞችን ዛሬ ነገ ሳትል አሁን ተቀላቀል!!! ነጻነታችን ያለው በእጃችን ላይ መሆኑን አትዘንጋ። ግንቦት 7 ሁልጊዜም ከመቼውም ጠንክሮ ከጎንህ ነው።
የወያኔን ሽብር በተባበረ ሃይል እናቁመው!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

Thursday, July 24, 2014

Detention of bloggers is a violation of international law

July 24, 2014
Mail & Guardian
Prime Minister Hailemariam Desalegn
Federal Democratic Republic of Ethiopia Office of the Prime Minister
Addis Ababa, Ethiopia    

Re: Detained journalists and bloggers
Dear Prime Minister Hailemariam Desalegn,
We write to you to express our grave concern regarding the terrorism charges laid against seven bloggers associated with the Zone 9 website and three independent journalists in Ethiopia.
Ethiopia is a party to the International Covenant on Civil and Political Rights and the African Charter on Human and Peoples’ Rights, which both expressly protect the right to freedom of expression. We therefore urge your government to fulfill its obligations under international law and release all individuals who have been arbitrarily detained in violation of their fundamental rights.
As you may be aware, six of the bloggers (Zelalem Kibret, Atnaf Berahane, Natnael Feleke, Mahlet Fantahun, Befeqadu Hailu, and Abel Wabela) and the three journalists (Tesfalem Waldyes, Asmamaw Hailegeorgis, and Edom Kassaye) were arrested in late April, shortly after it was announced that the Zone 9 website would resume its activities after suspending operations because of increasing harassment and surveillance.
All nine detainees were subsequently held for nearly three months before any specific allegations were presented or formal charges filed against them.
Most concerning, however, are reports that some of the detainees have complained of serious mistreatment by investigators and that defence lawyers and their clients have been excluded from some of the proceedings.
Recent reports now indicate that the detained bloggers and journalists have been charged under the widely-criticised 2009 Anti-Terrorism Proclamation, including provisions that provide for the death penalty. A seventh blogger, Soleyana Gebremicheal, was also charged in absentia.
In accordance with the requirements of both Ethiopian and international law, we call on you to ensure that all allegations of torture or other forms of ill-treatment are promptly investigated and that no statements obtained through such means are admitted in court.
Further, we call on you to ensure that the detainees have full access to the assistance of legal counsel and that the proceedings related to this case are open to the public, the media, and members of the diplomatic community.
Unfortunately, these prosecutions are only the most recent example of a worrying pattern.
Outspoken Ethiopian journalists Eskinder Nega, Reeyot Alemu, and Woubshet Taye have all received long prison terms under the 2009 Anti-Terrorism Proclamation, in trials marred by procedural flaws. Similarly, opposition activists including Andualem Arage have received sentences of up to life imprisonment on such grounds.

Saturday, July 19, 2014

Human Rights Watch says Ethiopian government should drop charges against bloggers

July 19, 2014
Human Rights Watch
The Ethiopian government should immediately drop politically motivated charges brought against 10 bloggers
and journalists on July 17, 2014, under the country’s deeply flawed anti-terrorism law, Human Rights Watch said today.
The Ethiopian authorities arrested six of the bloggers and three journalists on April 25 and 26. They have been detained in Maekelawi, the Federal Police Crime Investigation Sector in Addis Ababa. The court charged the nine with having links to banned opposition groups and trying to violently overthrow the government, local media reported. A tenth blogger, who was not in Ethiopia at the time of the arrests, was charged in absentia.
“Ethiopia’s courts are making a mockery of their own judicial system,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director at Human Rights Watch. “Hiding behind an abusive anti-terrorism law to prosecute bloggers and journalists doing their job is an affront to the constitution and international protection for free expression.”
The charges are part of an intensified crackdown in Ethiopia in recent months against perceived political opponents, Human Rights Watch said.
The six bloggers in custody are Atnaf Berahane, Befekadu Hailu, Abel Wabela, Mahlet Fantahun, Natnael Feleke, and Zelalem Kibret. Soliana Shimeles was charged in absentia. The three journalists are Tesfalem Waldyes, Edom Kassaye, and Asmamaw Hailegiorgis, an editor at weekly magazine Addis Guday.
The bloggers are part of a blogging collective known as Zone 9, which provides commentary on current events in Ethiopia. Zone 9 is the section of Kaliti prison in Addis Ababa where many political prisoners are held. The Zone 9 group had stopped blogging in February after security officials harassed the group and questioned them about their work and alleged links to political opposition parties and human rights organizations.

Human Rights Watch says Ethiopian government should drop charges against bloggers

July 19, 2014
The Ethiopian government should immediately drop politically motivated charges brought against 10 bloggers and journalists on July 17, 2014, under the country’s deeply flawed anti-terrorism law, Human Rights Watch said today.
Human Rights Watch
The Ethiopian authorities arrested six of the bloggers and three journalists on April 25 and 26. They have been detained in Maekelawi, the Federal Police Crime Investigation Sector in Addis Ababa. The court charged the nine with having links to banned opposition groups and trying to violently overthrow the government, local media reported. A tenth blogger, who was not in Ethiopia at the time of the arrests, was charged in absentia.
“Ethiopia’s courts are making a mockery of their own judicial system,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director at Human Rights Watch. “Hiding behind an abusive anti-terrorism law to prosecute bloggers and journalists doing their job is an affront to the constitution and international protection for free expression.”
The charges are part of an intensified crackdown in Ethiopia in recent months against perceived political opponents, Human Rights Watch said.
The six bloggers in custody are Atnaf Berahane, Befekadu Hailu, Abel Wabela, Mahlet Fantahun, Natnael Feleke, and Zelalem Kibret. Soliana Shimeles was charged in absentia. The three journalists are Tesfalem Waldyes, Edom Kassaye, and Asmamaw Hailegiorgis, an editor at weekly magazine Addis Guday.
The bloggers are part of a blogging collective known as Zone 9, which provides commentary on current events in Ethiopia. Zone 9 is the section of Kaliti prison in Addis Ababa where many political prisoners are held. The Zone 9 group had stopped blogging in February after security officials harassed the group and questioned them about their work and alleged links to political opposition parties and human rights organizations.
Zone 9 announced on Facebook on April 23 that they would resume blogging, and on April 25 and 26 the six bloggers were arrested. They were detained for over 80 days without charge, and remain in custody. Their lawyer, Ameha Mekonnen, has had only sporadic access to them, and family members were not allowed to meet with them until July 9. The lawyer plans to bring a civil suit about irregularities in the legal process, media reports said.
The bloggers and journalists are accused of connections to Ginbot 7 and the Oromo Liberation Front (OLF), two of five organizations designated as terrorist organizations in 2011 by the House of Federation, the Ethiopian parliament. Human Rights Watch has not yet obtained the charge sheets, but credible media reports say that the bloggers and journalists are alleged to have taken directions from Ginbot 7 and OLF, planning and organizing terrorist acts, and agreeing to overthrow the government through force.
Judge Tareke Alemayehu was reported in the media saying that the group “took training in how to make explosives and planned to train others,” accusing them of plotting “to destabilize the nation” and using blogging as a cover for “clandestine” activities.
Human Rights Watch and other organizations have repeatedly raised concerns about Ethiopia’s anti-terrorism law’s overly broad definition of “terrorist acts” and provisions on support for terrorism. Its vague prohibition of “moral support” for terrorism has been used to convict a number of journalists. Since 2011, at least 11 journalists, and possibly many more, have been convicted for their journalistic activities, even though the Ethiopian constitution and international law protect media freedom.
Three of the Zone 9 bloggers were outside of Ethiopia when their colleagues were arrested. According to media reports, one of these, Soliana Shimeles, was charged in absentia with coordinating foreign relations for the group and coordinating digital security training with “Security in-a-box”, a publicly available training tool used by advocates and human rights defenders. Human Rights Watch has documented how the Ethiopian government monitors email and telephone communications, often using information unlawfully collected, without a warrant, during interrogations.
“The fact that bloggers used digital security isn’t terrorism but common sense, especially in a repressive environment like Ethiopia,” Lefkow said. “The government should drop these charges and immediately release these nine journalists and bloggers, as well as others who have been wrongfully prosecuted under the anti-terrorism law.”
Others caught up in the government’s recent crackdown are four opposition leaders affiliated with political parties – Yeshewas Asefa of the Blue Party, Abraha Desta of the Arena Tigray party, and Daniel Shibeshi and Habtamu Ayalew of the Unity for Democracy and Justice (UDJ) party. They were arrested on July 8, 2014, accused of providing support to terrorist groups, media reports said. They are scheduled to appear in court on August 14.
On June 23 or 24, Andargachew Tsige, a British citizen and secretary-general of Ginbot 7, was deported to Ethiopia from Yemen while in transit, in violation of international law prohibitions against sending someone to a country where they are likely to face torture or other mistreatment. He had twice been sentenced to death in absentia for his involvement with Ginbot 7. His whereabouts in Ethiopia are unknown. He has been detained for more than three weeks without access to family members, legal counsel, or UK consular officials, in violation of Ethiopian and international law.

Thursday, July 17, 2014

አገራዊ ጥሪ ለመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት አባላት

ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የኢትዮጵያ የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት አባላትን ከአለቆቻቸው ለይቶ ይመለከታል።
የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት ከፍተኛ ሹማምንት ከህወሓት የተቀዱ፣ ለህወሓት ሥልጣን የቆሙ፣ ዘረኞች፣ ፋሽስቶችና ሙሰኖች መሆናቸው በገሃድ የሚታወቅና በተደጋጋሚ ጥናቶችም የተረጋገጠ ጉዳይ ነው። በዘመነ ወያኔ የሠራዊት አዛዥነት ሹመት መሥፈርቶች ዘር፣ የፓለቲካ አመለካከትና ለህወሓት ያላቸው ታማኝነት ነው። በዚህም ምክንያት ሁሉም ቁልፍ የአዛዥነት ቦታዎች የተያዙት ሙሉ በሙሉ የህወሓት አባላት በሆኑ የትግራይ ተወላጆች ነው። እነዚህ የጦርና የፓሊስ ሹማምንት ኢትዮጵያን ወረው እንደያዙት አገር ሲዘርፉ፣ ሕዝቧንም ሲገሉና ሲገርፉ እንሆ 23 ዓመታት አልፈዋል። በእነዚህ 23 ዓመታት ትግራይን ጨምሮ በደል ያልደረሰበት የኢትዮጵያ ግዛት እና የኅብረተሰብ ክፍል የለም። ሁሉም ኢትዮጵያዊ በእነዚህ ፋሽስቶች ተረግጧል፣ ተዋርዷል፣ ተግዟል። የንቅናቄዓችን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የነፃነት አርበኞች በእነዚህ እኩይ የሠራዊቱና የፓሊስ አዛዦች ሰቆቃ እየተፈፀመባቸው ነው። የወያኔ የጦርና የፓሊስ አዛዦች እና ሰላዮች አገራችን እያደሙ፤ ሕዝባችንን እያስለቀሱ ነው። በወያኔ ፋሽስት የጦርና የፓሊስ አዛዦች እና ሰላዮች ጥምረት ሰቆቃ የሚፈፀምበት የኅብረተሰብ ክፍል በየጊዜው እየጨመረ ይገኛል። የወያኔ ማሰቃያዎችን የሞሉት የፓለቲካና የሀይማኖት መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና ብሎገሮች መሆናቸው ለዚህ አንድ ማሳያ ነው።
የሠራዊቱ የበታች ሹማምንትና ተራ አባላት ጥንቅር ግን ከአዛዦቹ ፈጽም የተለየ ነው። የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት አባላት ከመላው የኢትዮጵያ ግዛቶች የተውጣጡ፤ እንደሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሁሉ በነፃነት እጦት፣ በመብቶች መገፈፍ እና በኑሮ ውድነት የሚሰቃዩ ዜጎች ናቸው። የኢትዮጵያ ወታደር በወያኔ አዛዦቹ እየታዘዘ ወገኑን የሚበድል ቢሆንም ራሱ ከመበደል ግን አይድንም። የኢትዮጵያ ወታደር በወያኔ አዛዡ ታዞ ሌላኛውን ወገኑን ቢያስርም ሹሙ ፊቱን ባዞረበት ጊዜ እራሱ ደግሞ ከመታሰር አይድንም። የኢትዮጵያ ወታደር ወያኔ አዞት ምስኪኖችን ይደበድባል፤ ራሱ ደግሞ በወያኔ ይደበደባል። የኢትዮጵያ ፓሊስ በወያኔ ትዕዛዝ ንጹሀን ዜጎችን ያስራል፣ ያሰቃያል፤ እራሱ ደግሞ በወያኔ ይታሰራል፣ ይሰቃያል። ይህ ምን የሚሉት ባርነት ነው? የወያኔ ሹማምንቶች በሚመሩት የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት ውስጥ ያሉ ወገኖቻችን በህወሓት የሚደርስባቸው በደል ሌላው ኢትዮጵያዊ ከሚደርስበት ይብስ እንደሆን እንጂ የሚያንስ አይደለም።
ግፍ መብቃት አለበት። በጥቂት የህወሓት ሹመኖች ትዕዛዝ በኢትዮጵያዊው ወታደር ላይ የሚደርሰው ውርደት ማብቃት አለበት። ሠራዊቱ የኢትዮጵያ እንጂ የህወሓት ሠራዊት አይደለም፤ ሊሆንም አይገባውም። ሠራዊቱ ለራሱ ነፃነት ብቻ ሳይሆን ለአገርና ለሕዝብ ደህንነት ዘብ የመቆም ኃላፊነት አለበት። የኢትዮጵያ ሠራዊት የህወሓት የባንዳ ሠራዊት ሆኖ ሕዝብን በማሰቃየትና ሀገርን በመበደል ተግባር ላይ ተሠማርቶ ማየት አንሻም። ይህንን ለራሱ ክብር ያለው፤ አገሩንና ሕዝቡን የሚወድ የሠራዊቱ አባልም የሚፈቅደው ጉዳይ አይደለም።
ስለሆነም ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የሚከተለው ሀገራዊ ጥሪ ለመላው የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት አባላት ያቀርባል።
ውድ የኢትዮጵያ የመከላከያ ወይም የፓሊስ ሠራዊት አባል! በጥቂት የህወሓት ፋሽስቶች መዳፍ ውስጥ ሆነህ የገዛ ራስህን፣ የቤተሰቦችህን፣ የወገንህን እና የአገርህን ስቃይ ማራዘምህን አቁም። አንተ የኢትዮጵያ ሕዝብ አለኝታ እንጂ የጥቂት ጎጠኞች ሎሌ ልትሆን አይገባም። አንተ የኢትዮጵያ ሕዝብ መከታ እንጂ የእያንዳንዱ ቤተሰብ ስጋት መሆን የለብህም። አንተ የመጪው ትውልድ አርዐያ እንጂ ሕፃናትንና ወጣቶችን ማስፈራሪያ መሆን የለብህም።
የኢትዮጵያ ወታደር ሆይ! ራስህን ተመልከት! ራስህን ታዘብ! ዛሬ ያለህበት ሁኔታ አሳፋሪ ነው። አዛዦችህ አገርን፣ ትውልድንና ታሪክን ለማጥፋት የተነሱ ናቸው። አንተን ተጠቅመው ነው ይህንን ዓላማቸውን የሚያስፈጽሙት። ይህ ላንተ ብቻ ሳይሆን ለልጅ ልጆችህ ውርደት ነው። ከወያኔ ባርነት ራስህን ነፃ አውጣና የነፃነት ታጋዮችን ተቀላቀል። ወያኔ መጥፋቱ አይቀርም። ወያኔ የቀድሞውን ጦር እንደበተነው አንተን ለመበተን የሚሻ የለም። አንተ ዛሬ ከወገን ጋር ወገንተኛነትህን ካሳየህ ከአገዛዙ ጋር እጠፋለሁ ብለህ አትስጋ። ለዚህም ነው አንተ ዛሬ በግልም ሆነ በቡድን የምትወስደው እርምጃ የአገራችንን ብቻ ሳይሆን የሠራዊቱን እጣ ፈንታ ይወስናል ብለን ወገናዊ ጥሪ የምናቀርብልህ።
ውድ የኢትዮጵያ የመከላከያና የፓሊስ ሠራዊት አባላት ወገናችን!ከበዳዮች ጎን ሳይሆን ከተበዳዮች ጎን ቁም። ከገራፊዎችና ገዳዮች ጎን ሳይሆን ከነፃነት ታጋዮች ጎን ሁን። ዛሬውኑ ወስን። አሁን የነፃነት ታጋዮችን መቀላቀል ቀላል ሆኗል። ያሉበትን ታውቃለህ፤ ተቀላቀል። አልያም የጠመንጃህን አፈሙዝ በፋሽስት አለቆችህ ላይ አዙር። ይህንን እርምጃ በመውሰድ ከታሪክ ተወቃሽነት እራስህን በመታደግ ለአገርህና ለወገንህ አለኝታህን አረጋግጥ።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ !!!

Why the Arrest of Andargachew Embarrassment for the West


The arrest of Andargachew Tsige
Andargachew Tsige (Photo courtesy of Wondimu Mekonnen)

How Do You Solve a Problem Like Ethiopia? 

by Martin PlautForeign Policy

Why the arrest of one of Addis Ababa’s most vocal critics is a huge embarrassment for the West.
Tall metal gates guard a courtyard just off a busy street north of London’s financial district. The area, once down and out, is today much sought after, but scattered between the newly refurbished warehouses and loft apartments are some blocks of municipal housing populated largely by the city’s African immigrant communities. Inside their yard, small boys are kicking a soccer ball. “Yemi’s my mum,” one of the boys says, leading the way up the building’s aging concrete stairwell to the fourth-floor flat.
A small, slim woman, Yemi smiles easily. On her shelves are portraits of her parents, who left Ethiopia for the United States in 1982 to make a new life for their family. A black-and-white photograph shows her father as a young man in Ethiopian uniform. “He was in the army,” Yemi explains. “But he left for civilian life in 1972 before the Derg took power.”
The Derg, or “Coordinating Committee of the Armed Forces, Police, and Territorial Army,” comprised a group of low-ranking officers who deposed Emperor Haile Selassie. The emperor had ruled Ethiopia for four decades until his failure to respond to a devastating famine in 1974 led to his overthrow and subsequent murder. Mengistu Haile Mariam, an obscure army major, led the coup and went on to rule Ethiopia with an iron fist, engaging in a ruthless campaign of repression that became known as the Red Terror. Executions were rife and tens of thousands of people were imprisoned until the Derg was ousted by the country’s current rulers in 1991.
Yemi was lucky that her father left the military when he did. “Yes,” she agrees, “they killed so many of their own.”
The violent revolutions that have marked Ethiopia’s recent history still reverberate today. The country has enjoyed substantial donor support ever since the devastating 1984-1985 famine and has been an important ally in the fight against Islamic extremism in the Horn of Africa. But the government, while nominally democratic, still tolerates little opposition — a reality Yemi knows all too well.
Yemi, whose full name is Yemsrach Hailemariam, is today caring for her two small boys and their sister on her own. On July 9, her partner, Andargachew Tsige, a leader of Ethiopia’s largest exiled opposition movement, was arrested in an airport transit lounge in Yemen. He had been on his way from the United Arab Emirates to Eritrea when he was picked up by Yemeni security, who then bundled him onto a plane bound for Ethiopia.
Andargachew is the secretary-general of Ginbot 7, an opposition movement outlawed by the Ethiopian authorities. The party was founded after the government refused to accept the 2005 election results. Ginbot 7 has been declared a terrorist organization, and Andargachew was tried, convicted, and sentenced to death in absentia in June 2012. Since then, he has toured the world, working with the Ethiopian diaspora in defiance of the government.
Now, he is in its hands.

Tuesday, July 15, 2014

Amhara National Democratic Movement: A TPLF Surrogate and Watchdog Dominated by Tigryans Marching On Unchecked Destroying Amhara

July 15, 2014
by Abinet Hunegnaw
Amhara National Democratic Movement: A TPLF Surrogate and Watchdog The political organization that is applying into practice Tigray Peoples Liberation Front’s Manifesto in what is now the Amhara Region, where 92% of the population belongs to the Amhara nationality is ANDM. Other than its name it is run and totally controlled by former fighters of the Ethiopian People’s Democratic Movement. That was set up by the TPLF and EPLF (Eritrean People’s Liberation front), with the purpose of confusing the Ethiopian people by spreading the notion of deception that their struggle is to liberate the entire population and the country from the bondage of military dictatorship, hegemony and thereby bring democracy.
After the fall of the Mengistu military government, the TPLF, head or lead party of the EPRDF launched successfully pseudo ethnocentric political organizations to run the Apartheid like States on its behalf. Among them, OPDO, SPDO, and ANDM and others were and are given administrative role in the respective states they are assigned to run without decisive political power. ANDM is born out of the Ethiopian People’s Democratic Movement that the EPLF and TPLF created to expand their armed struggle beyond Eritrea and Tigray to the rest of Ethiopia. That is why most of its leadership are from Eritrea and Tigray.
Therefore, the former fighters are all Non Amhara and those at the top of the leadership hierarchy of ANDM belong to the Tigray/Tigrigne ethnic group except Adisu Legese. If any one looks at the list of the Executive Committee of the organization, Berket Simeon, Helawi Yoseph, Kasa T/Birhan, Tadese Kasa and the majority of its Central Committee members are all Tigryans. When the TPLF carried out a nationwide conference that led to the present federal arrangement, the only ethnic group that was not represented is Amhara. This fact is even proved in 1991 without a doubt by the deceased former prime minister during an interview on national television. He said, “. . . no one came to us and openly requested to participate in the conference as a representative of the Amhara.” That is why Amhara lost huge chunks of its ancestral territory to Tigray, Oromia, Afar and Benishangul. In other words, the EPDM that didn’t represent the Amhara people and their interest at the above mentioned conference was and is nothing more than an imposition by the TPLF to fill the vacuum and rule what is left of the immensely shrank Amhara provinces.
After jumping to the horse wagon of ruling Amhara, the immediate task of EPDM was to change its color and appear as an Amhara. That is why it changed its name to ANDM. To the unrepresented and dismayed population of Amhara the imposition was and is felt as if the military dictatorship returned with another tone, but with a more sinister and coercive distractive agenda of dismembering Amhara piece by piece beyond recognition.

Sunday, June 15, 2014

የኑረዲን ሃሰን ደም በከንቱ አይቀርም


ጉጅሌዎቹ ኢትዮጵያን መግዛት ከጀመሩ ዘመን ጀምሮ በአገራችን የንፁህ ሰው ደም ሳይፈስ የዋለበት ቀን የለም። ኢትዮጵያችን በየቀኑ የንፁህ ሰው ደም የሚፈስባት አገር ሁናለች። ዜጎችም ይሄን የለመዱት ስለሆነ ሰው ሞተ ሲባል ብዙም አይደነቁም። ጉጅሌዎቹ ደግሞ አንድ ያለፈባት ብሂል አለቻቸው እንዲህ የምትል፤
ግደሉ ግደሉ ሰው መግደል ይበጃል፤
ሰው ያልገደለ ሰው ሲሄድ ያንጎላጃል።
ይህች የአንድን ማህበረሰብ የስነ ልቦና ቀውስ ደህና አድርጋ የምታሳይ ቅኔ የህወሃቶች ስንቅና ትጥቅ ነች። ይህችን ቅኔ ታጥቀው በየደረሱበት የንፁህ ደም ሲያፈሱ የሂሊና ወቀሳ የለባቸውም። እዚህም ይገድላሉ፤ እዚያም ይገድላሉ። ለህወሃቶች ሰው መግደል ክፉ ነገር አይደለም። ሰው መግደል ለስልጣን የሚያበቃ፤ ስልጣን ላይም እስከ ፍፃሜው የሚያቆይ የጎበዝ ምግባር ነው የሚል የማይናወፅ እምነት አላቸው። ይህን ዕምነታቸውንም የገለጡበትን መንገድ ትንሽ ወደ ኋላ ሂዶ በሃውዜን ህዝብ ላይ ያስፈፀሙትን ጭፍጨፋ ማስታወስ በቂያችን ይሆናል።
ጉጅሌዎቹ ጥልቅ በሆነ የስነ ልቦና ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ከግል ህይወታቸው ጀምሮ እስከ ጨበጡት የስልጣን እርከን ድረስ ንፅህና የጎደላቸው፤ በንፁሃን ደም እጃቸው የተጨማለቀ ነው። ይህ ነውራቸውም ሁሉንም እንዲፈሩ፤ በሁሉም እንዲደነግጡ አድርጓቸዋል።ከዚህ ፍርሃትና ድንጋጤም ለመላቀቅ የተዘፈቁበት የወንጀል መዓት የሚያስችላቸው አልሆነም። እነርሱም ከጥፋታቸው ተምረው እንደ ሰው ልጅ ለማሰብ ፍላጎቱ የላቸውም። የጉጅሌዎቹ የልብ ድንደና የመፅሃፍ ቅዱሱ የፈርዖንን ልብ ድንደና ይመስላል። የፈርዖንን የመጨረሻ ታሪክ ያየ ግን ልቡን ከማደንደን ይልቅ የህዝቡን ጩኽት መስማትን ይመርጥ ነበር። ይሄም ቢሆን ብልህነትን ይጠይቃል።አገራችን ከተደቀኑባት ብርቱ ተግዳሮቶች መካከል ዋነኛው ጉጅሌዎቹ ብልህነት ያልፈጠረባቸው ሁሉንም በጠብ-መንጂያ እናሸንፈዋለን ብለው ከልባቸው ማመናቸው ነው። ይሄም እምነታቸው ነው በህግ ጥላ ሥር ያሉትን እንኳ ሳይቀር ቀጥቅጠው እንዲገድሉ የሚያደርጋቸው።
በዓለማያ ዩንቨርስቲ ውስጥ ወለጋ ክለብ ተብሎ በሚጠራው አዳራሽ ውስጥ ቦንብ ፈንድቶ ተማሪዎች መጎዳታቸውን የነገረን ህወሃት ነው። ጉጅሌዎቹ እኛ ከመጣን በኋላ ሠላም ሆነ እያሉ በሚያላዝኑበት አገር ውስጥ ይህን መሰሉ እኩይ ተግባር እንደምን ሁኖ ሊፈፀም እንደቻለ በቂ ማብራሪያ የላቸውም። ብዙ ተማሪዎች ከተጎዱ እና ህይወትም ከጠፋ በኋላ ጥፋተኞቹን ያዝኩ ሲልም ያወጀው አሁንም ጉጅሌው ነው። ከተያዙት መካከልም አንዱ ኑረዲን ሃሰን በእስር ቤት እንዳለ ህይወቱን አጠፋ መባሉንም የሰማነው ከጉጅሌዎቹ ነው። በህግ ጥላ ሥር የሚገኝ አንድ ሰው ፍትህ እሰከሚያገኝ ድረስ በህይወት እንዲቆይ ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ የመንግስቱ ኃላፊነት ነው። ለዚህም ሲባል ቀበቶው ተፈቶ፤ ሌሎች በራስ ላይ ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ ነገሮች ሁሉ ተፈትሸው በዕስር ቤቱ ኃላፊዎች እጅ እንዲቆዩ ይደረጋል። ራሱን ገደለ የተባለው ኑረዲን ሃሰንም ቢሆን በማረሚያ ቤቱ ህግ መሠረት ተገቢውን ፈፅሟል።
ታዲያ እንደምን ሁኖ ኑረዲን ሃሰን ራሱን ሊያጠፋ ቻለ ለሚለው ጥያቄ የጉጅሌው ቡድን የሠራውን ያውቃልና የሆነውን አይናገርም።ወጣቱ ራሱን አላጠፋም። ኑረዲን ሃሰን ብርቱ የሆነ የመኖር ምኞት እና የራሱ ራዕይ የነበረው ወጣት ነበር። ይህን ወጣት ቀጥቅጠው ገድለው ተስፋውን ያጨለሙት የጉጅሌዎቹ ጀሌዎች መሆናቸውን ደርሰንበታል። የኑረዲን ሃሰንን ህይወት የቀጠፈው ግለሰብም ሆነ ቡድን ህወሃት በስልጣን እስካለ ድረስ ለፍርድ እንደማይቀርብ የታወቀ ነው። እንዲያውም በህወሃት ባህል መሠረት ተመስግኖ ይሾማል ይሸለማል እንጂ ሌላ የሚሆን ነገር አይኖርም። እንግዲህ ህወሃቶች ከሚገለጡበት ነውር ተግባራት መካከል አንዱ የንፁህ ደም ያፈሰሰን ነፈሰ ገዳይ ለሹመት ማብቃታቸው ነው።
እነዚህ ቡድኖች እግራቸው በረገጠበት መንደር ሁሉ የንፁሃንን ደም በከንቱ ያፈሳሉ። ይሄ የታወቀው ልማዳቸው ነው። የንፁህ ሰው ደም አፍስሰው ሲያበቁም ከበሯቸውን እየደለቁ እና ምድሪቷን እያስጨነቁ ማን ይደፍረናል እያሉም ያጓራሉ።
ከዚያም ለሌላ ዙር ግዲያ ያበረታታቸው ዘንድ፡
ግደሉ ግደሉ ሰው መግደል ይበጃል፤
ሰው ያልገደለ ሰው ሲሄድ ያንጎላጃል።
እያሉ የሰው ደም መጠጣት ለለመደው አምላካቸው ቅኔ ይቀኙለታል።
እኛ ግን እንዲህ እንላለን ለሁሉም ግዜ አለው። የፍርድ ቀንም ሩቅ አይደለችም።እንደ ኑረዲን ሃሰን በየቦታው ተገድለው የተጣሉ ኢትዮጵያዊያን ብዙ ናቸው። ብዙ ፍትህ ተነፍጓቸው በየሥፍራው እንባቸውን በመዳፋቸው የሚያፍሱ አሉ። ከነ ቤተሰቦቻቸው ሜዳ ላይ የተጣሉም አሉ። ብዙ ጆሮን ጭው የሚያደርጉ በህወሃት የተፈፀሙ ሰቆቃዎች ሁሉ ተመዝግበው በጃችን አሉ። እነዚህ ሁሉ ቀናቸውን እየጠበቁ ነው። የእነ ኑረዲን ሃሰን፤ የእነ ህፃን ነብዩ፤ የእነ ወ/ሮ እቴነሽ ይማም፤ የእነ ሽብሬ ደሳለኝ፤ የእነ አቶ ደራራ ከፈኒ፤ የእነ አሰፋ ማሩ እና የሌሎች የብዙ ሺዎች ደም ከምድር ወደ ሰማይ እየጮኸ ነው። ይሄ ጩኸት መልስ የሚያገኝበት ቀን ፈጥኖ እንዲመጣ ትግሉ ተጧጥፎ በሁሉም መስክ መቀጠል ይኖርበታል። ሁል ግዜ እየገደልን እሰከ መጨረሻው እንዘልቃለን ማለት ቅዥት መሆኑንም ለጉጅሌዎቹ ማስታወስ ተገቢ ይሆናል።
ጉጅሌዎቹ ብልህነት የሌላቸው ባይሆኑ ኑሮ የህዝብን ድምፅ ማድመጥ ይመርጡ ነበር። ከተዘፈቁበትም የቅዥት ዓለም ውስጥ ለመውጣት ምን እናድርግ ብለው ራሳቸውን ይጠይቁ ነበር። ግን ምን ያደርጋል ጉጅሌዎቹ ቅዥታቸውን እንደ ኃይማኖት አምነው ስለተቀበሉት ለሌላ እልቂትና ደም መፋሰስ ራሳችውን ያዘጋጃሉ እንጂ ከገቡበት ቅዥት ለመውጣት ምን እናድርግ ብለው አይጠይቁም።ይሄ ቅዥታቸው ነው እኛ ከሌለን አገሪቷ ትበተናለች፤ የጎሳ ግጭት ይነሳል፤ እልቂት ይሆናል እያሉ ያለምንም እፍረት ድምፃቸውም ከፍ አድርገው እንዲለፈልፉ የሚያደርጋቸው። እውነቱ ግን በአሁን ሠዓት ከማንም በላይ ለአገራችን ቀንደኛ ጠላት መሆንን የመረጡት ራሳቸው ህወሃቶች ናቸው። የአገሪቷና የህዝቧ ጠላት መሆንን በመምረጣቸውም ነው “እኛ ከሌለን አገሪቷ ትበተናለች” እያሉ የሚያቅራሩት። ይሄንን ግን ባዶ ማቅራራት አድርጎ መገመት ከስህተት ይጥላል።
ህወሃቶች ሆይ ስሙ! በህዝባችን መካከል ያለው ልዩነት እና የጭካኔያችሁ ልክ ማጣት እሰከ ዛሬ አቆይቷችኋል።ጭካኔንም ከጀግና ተግባር እየቀላቀላችሁ ተራራውን አንቀጠቀጥን እያላችሁ ያቅራራችሁትን ሁሉም ሰምቷችኋል። ህዝቡንም ድርና ማግ ሁነው በአንድነት ያቆዩትን ክሮች በጣጥሳችሁ ለመጨረስ ሌት ተቀን እንደምትባዝኑም የተሰወረ አይደለም።”እኛ ከሌለን አገሪቷ ትበተናለች” የሚባል ሟርትም ካልተገራው አንደበታችሁ መውጣቱንም በጥሞና አድምጠናል። ይሄ ቅዥታችሁ በቅዥት እንደሚቀር እኛ እንነግራችኋለን። እኛ ኢትዮጵያዊያን እያለን አገራችን አትበተንም። ምንም እንኳ የምትሰሩት ሁሉ የተራ ወንበዴ ተግባር ቢሆንም፤ ጭካኔያችሁ ወሰን ቢያጣ፤ ቅንጣት ታክል አገራዊ ኃላፊነት የማይሰማችሁ ብትሆኑም፤ በአገሪቷ ዜጎች መካከልም የጎሣ ግጭት ፈጥራችሁ በሚፈሰው ደም እጃችሁን ታጥባችሁ በኢትዮጵያዊያን ጫንቃ ለመቀመጥ ብትመኙም አይሆንላችሁም።
የህወሃት ፖሊሲ የሚቀየረው በመቃብራችን ላይ ነው እያላችሁ እንደምታላዝኑም እናውቃለን።ይሄ የህዝብ ጠላት መሆንን መምረጣችሁን የሚያሳረዳ ሌላው ዓቢይ ነገር መሆኑን እንዳትረዱ ድንቁርናችሁና ትዕቢታችሁ ስለጋረዳችሁ አታስተውሉትም። የአገር እና የህዝብ ጠላት መሆን ማለት “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይበቀል” ብሎ ግትር ማለትን እንደሚጨምር ልናስታውሳችሁ እንወዳለን። ”እኛ ያልነው ብቻ” ስትሉ ለእውነትና ለህዝብ ፍላጎት ሳይሆን ለራሳችሁ የግል ጥቅም እንደምትሞቱ ያሳየናል። አገርና ህዝብ ደግሞ ከግለሰቦችና እናንተን ከመሰለ እኩይ ቡድን ፍላጎት በላይ ስለሆነ በያዛችሁት መንገድ ብዙ አትዘልቁም። ህዝብ የአገሩ ባለቤት ለመሆን በተገኘው አጋጣሚ እና ባለው አቅም ሁሉ ይታገላችኋል። አሁንም ትግሉ እየተፋፋመባችሁ ነው። ከውስጥና ከውጪ የሚደረገው ትግል ከመቸውም ግዜ በላይ ተደጋግፎ የማይናወፅ መሠረት ጥሏል። ”በመቃብራችን ላይ” ካለሆነ ብላችሁ ድርቅ ማለታችሁን የሰማ ሁሉ የአገሩ ባለቤት ለመሆን ጋሻና ጦሩን እያነሳ ነው። አሁንም ከግትርነታችሁ የማትመለሱ ከሆነ እድል ፈንታችሁ መሰበር ነው። እኛም ለዚያ እየተዘጋጀን ነው። ጀግና የሆነ በሊማሊሞ በኩል ይሞክረኝ ብሎ በገዛ ህዝቡ ላይ ጦርነት ያወጀው የጥፋት መሪያችሁ መለስ ዜናዊ በድንጋጤ ብቻ መሞቱን እናንተም እኛም ህያው ምስክሮች ነን። ከእናነት መንደር ፍርሃት እንጂ ጀግንነት የለም። ጀግና እኔ ብቻ ብሎ ድርቅ አይልም። ጀግና ከራሱ ጥቅምና ፍላጎት በላይ ለህዝብ የሞትለታል እንጂ ህዝብን አይገድልም። እናንተ እንደ ጀግና ለማሰብ የአስተሰሳብ ደረጃችሁ እጅግ በጣም በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
ጀግና እንደምን ያስባል ብትሉ ?
ጀግና እንዲህ ያስባል እንላችኋለን ”በሩቅም በቅርብም ያላችሁ ወዳጅና ጠላቶቻችን ሆይ ስሙ! እኛ ለኢትዮጵያዊያን ነፃነት፤ እኩልነት እና ፍትህ ስንል ማንኛውንም ዋጋ ለመክፈል፤ የህዝባችንን በደል ልንሸከም፤ሁሉንም መከራ ልንቋቋም፤ ለህዝባችን ነፃነት፤ እኩነልት እና ፍትህ የሚታገሉትን ልንደግፉ፤ ነፃነትን የሚከለክሉትን፤ በዜጎች መካከል ቂምና በቀልን የሚተክሉትን፤ ፍትህን የሚያዋርዱትን ለመዋጋት ቆርጠን ተነስተናል”
የጀግና ሃሳብ እንዲህ ነው። እናንተ ግን እንዲህ ታስባላችሁ ብለን አንጠብቅም። ይሄ አስተሳሰብ ተፈጥሯችሁም ባህላችሁም አይደለም።ከግል ጥቅማችሁ ዘላችሁ ለእውነትና ለህዝብ ክብር የመቆም ባህል በእናንተ ውስጥ የለም። በእናንተ ውስጥ ያለው “ተኛ ሲባል የሚተኛ፤ ተነስ ሲባል የሚነሳ “ከንቱ ዜጋ የመፍጠር ምኞት ነው። ይሄን ምኞታችሁን የሚያመክን ወጣት እምቢ ብሎ ተነስቶ በግንቦት ሰባት ለፍትህ፤ ነፃነትና ለዴሞክራሲ በሚደረገው ትግል ውስጥ እየተቀላቀለ ነው። እኛ እያለን አገራችን አትበተንም የሚሉ ተነስተዋል። ከእንግዲህም አታስቆሟቸውም። በመቃብራችን ላይ ብላችሁ እንደተመኛችሁት ሁሉ ምኞታችሁን ለማስፈፀም መሠረት የያዘ ትግል በሁሉም አቅጣጫ ተጧጥፎ ይቀጥላል።
በመጨረሻም ያፈሰሳችሁት ደም ከምድር ወደ ሰማይ እየጮኽ ነው። ብዙ ኢትዮጵያዊያንን እየገደላችሁ በጅምላ በየጉድባው እንደምትቀብሩም ታውቋል። ይሄን ሁሉ ግዲያ እንድትፈፅሙ የሚያደርጋችሁ የስልጣን ሥሥትና የንዋይ አፍቆሮታችሁ የሚርካ አልሆነም። እንግዲህ ለዚህ ሁሉ ወንጀል ተጠያቂው የትግሬ ነፃ አውጪ ነኝ ብሎ ራሱን የሚጠራው ጎጠኛው ቡድን መሪዎች ናቸው። በዚያች አገር የሚፈሰው የኢትዮጵያዊ ደም ሁሉ ካለእነርሱ እውቅናና በጎ ፈቃደኝነት ውጪ አይደለም። ለእያንዳንዷ ላፈሰሳችሁት ደም ዋጋ የምትከፍሉበት ቀን እሩቅ አይደለም። በህይወት እያላችሁ ታያላችሁ ልጆቻችሁም ምስክሮች ይሆናሉ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

Wednesday, June 4, 2014

Light at the end of the tunnel for the “Dark Continent”?

June 4, 2014

(Author’s note: This commentary appeared on  Pambazuka.org  on May 29, 2014 as part of a mid-century outlook on possible scenarios in Africa. I make my “predictions” debating myself as a political scientist and a defense lawyer.)

Is there light at the end of the tunnel for the “Dark Continent”?

“Making predictions is hard. Especially about the future”, said the famous American baseball player, Lawrence “Yogi” Berra facetiously. Likewise, predicting whether there is light at the end of the tunnel in 2050 and beyond is hard. Especially about the Dark Continent. Making predictions about Africa based on the facts of the last half century will surely make one a doomsayer. Not looking in the rear view mirror would make one a soothsayer. I am neither.
As a political scientist, I am grudgingly guided by the reputed “founding father” of “modern” political science, Nicolo Machiavelli, who instructed that “Whoever wishes to foresee the future must consult the past; for human events ever resemble those of preceding times.” Machiavelli took a dim view of the human capacity to learn from mistakes. He must have believed man is doomed to incorrigibility.
As a lawyer, I take cue from Jean Paul Sartre who unabashedly declared, “Man is condemned to be free; because once thrown into the world, he is responsible for everything he does.” Sartre was preempted by his intellectual forbearer Jean Jacques Rousseau who proclaimed, “Man is born free, and everywhere he is in chains. Those who think themselves the masters of others are indeed greater slaves than they.” Are Africans condemned to be free and live under the rule of fair and just laws; or are they damned to perpetual slavery in the service of African tyrants who are themselves enslaved by their former colonial and neocolonial masters?Is there light at the end of the tunnel for the “Dark Continent”? (Africa)
In making “predictions” about the future of Africa mid-century, I am guided by two questions: Is Africa’s “future history” determined by its “past history”, or is it yet to be written by free Africans yet unborn? Will the cradle of mankind become the graveyard of freedom and human rights in 2050 and beyond?
I shall use neither a rear view mirror, a crystal ball nor mathematical models to predict Africa’s future. I will leave that to the professional futurists and turbaned seers. I choose to look into Africa’s future as a “political lawyer”, a human rights advocate looking through the opaque prism of justice, freedom, rule of law, equality and other such sublime virtues. The question for me is not whether demographics, economics, sociopolitical change, the environment, and human development factors will shape and determine Africa’s future in 2050 and beyond. These factors are unquestionably decisive. My concern is how the rule of law and good governance in Africa can avert the doomsday scenarios of socioeconomic, political and ecological collapse in Africa.

Wednesday, May 28, 2014

Ethiopia tightens its grip on media ahead of 2015 elections

May 28, 2014

“The current regime follows this pattern: immediately before elections, they start to muzzle every critical voice,” protests Endalk Chala, a co-founder and member of the Ethiopian blogging collective called “Zone 9” – a proverbial reference to Ethiopia’s situation beyond the eight zones that divide the notorious Kaliti prison, where many journalists and political prisoners are kept behind bars.
While pursuing his doctorate in the United States, Endalk recently saw six of his colleagues arrested along with three independent journalists on April 25 and 26. The detainees face charges related to accepting assistance from a foreign human rights group and “inciting violence” through social media, though no formal charges have been filed. The youngest of the collective, 25 year old Atnaf Berahane, was reportedly tortured during police investigations.Ethiopian election 2015
Launching their blogging collective in May 2012, the Zone 9 members had visited fellow journalists in jail and advocated for the respect of the constitution and against censorship through several online campaigns. “Our language was highly polished and polite. We did not want to provoke the government and invite them to arrest us, because we wanted to remain outside the prison and work a little bit so that we could start a discussion,” explains Endalk.
But pressures to silence the bloggers escalated; even after they decided to go offline in September 2013, they claim to have been followed. Their decision to re-engage with the online platform sparked an ultimate backlash: “In April we met and decided that even though we stopped, these people were still targeting us. So we decided to write again and wrote a comeback blog. We gave our reasons for our disappearance to the public. Then exactly three days later, all of them were detained.”