Saturday, August 10, 2013

ሙስሊም ወገኖቻችን፤ ቁስላችሁን አስራችሁ ከወያኔ ጋር በምናደርገው ፍልሚያ ተቀላቀሉን!!!!

ሙስሊም ወገኖቻችን፤ ቁስላችሁን አስራችሁ ከወያኔ ጋር በምናደርገው ፍልሚያ ተቀላቀሉን!!!!

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ መግለጫ
ነሐሴ 3 2005 ዓ.ም.
በእስልምና እምነት እጅግ በደማቅ ሁኔታ ከሚከበሩት በዓላት አንዱ የሆነው ኢድ አልፈጥር ለ1434ኛ ጊዜ ነሐሴ 2 ቀን 2005 ዓ. ም. በመላው ዓለም በደስታ ሲከበር ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ግን ለዚህ አልታደሉም። በእለቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የኢድ ሰላታቸውን ሰግደው ወደ የመኖሪያ ቤቶቻቸው ሲመለሱ ለድብደባ በሠለጠኑ የወያኔ ወታደሮች አሰቃቂ ሰቆቃ ተፈጽሞባቸዋል። በዚህ እለት በአዲስ አበባና እና ሌሎች ትላልቅና ትናንሽ ከተሞች በርካታ ወገኖቻችን ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ አሁን ሕፃናት የወያኔ የጥይት ሰለባ ሆነዋል፤ ከዚያ እጅግ አሰቃቂ ግድያና ወከባ ያመለጡት ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአስር ሺዎች የሚገመቱ ሙስሊሞች በዓሉን ያሳለፉት በወያኔ ማጎሪያዎች ውስጥ በሕመምና በረሀብ እየተሰቃዩ ነው።
ይህ ለምን ሆነ?
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት ጥንቃቄ የተሞላበት ተቃውሞ ሲያካሄዱ አንድ ዓመት አልፏቸዋል። እጅግ ጨዋ በሆነ መንገድ ላቀረቡት የመብት ጥያቄ በታላቁ በዓል ቀን ወያኔ የእንቢታ ምላሹን ወራዳ በሆነ መንገድ ሰጥቷል። ወያኔ ለሰላማዊ ተቃዉሞ ያለውን ንቀት እናቶችን፣ ሕፃናትንና አረጋዊያንን ጭምር በመደብደብ አሳይቶናል።
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ሕይወታቸው ላለፈ ወገኖቻችን ቤተሰቦች መጽናናትን ይመኛል፤ የአካል ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖቻችን ሕመም ይጋራል። በባለጌ የወያኔ ወታደሮች የተገደለየ፣ የተረገጡ፣ በቆመጥ የተደበደቡ፣ የተሰደቡ፣ የተተፋባቸው ወገኖቻችን ሁሉ ሕመማቸውን ችለው፤ እልሃቸውን ውጠው ለመረረ ትግል እንዲዘጋጁ ግንቦት 7 ጥሪ ያደርጋል።
በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የደረሰው በደል በሁላችን ላይ የደረሰ ጥቃት፣ በደል ነው። የሙስሊም ወገኖቻችን የመብት ጥያቄ የኢትዮጵያዊያን ተበዳዮች ሁሉ ጥያቄ ነው። እነዚህ ጥያቄዎች በወያኔ አገዛዝ ሥር ምላሽ አያገኙም። ስለሆነም ተባብረን ኢትዮጵያችንን ከወያኔ ፋሽስታዊ አገዛዝ ነፃ አውጥተን ሁላችንም የነፃነት አየር የምንተነፍስባት አገር እናድርጋት ዘንድ ዛሬውኑ የጋራ የትግል ጉዞ እንጀምር።
“ሙስሊም ወገኖቻችን ሆይ! እልሃችሁን ውጣችሁ፤ ቁስላችሁን አስራችሁ ከወያኔ ጋር ለሚደረግ ፍልሚያ ተቀላቀሉን!!!” በማለት ግንቦት 7፣ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ጥሪ ያደርጋል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ

Thursday, August 8, 2013

Email you will send the letters



Holocaust in the making!


The Ethiopian regime issued a terror alert to Embassies in Addis Ababa to use as a ploy to wedge war on innocent Muslim Ethiopians and massacre
The Ethiopian Muslims have been carrying a peaceful protest for the last 18 months because of the government’s interference in their religious affairs to the extent of assigning spiritual leaders without their consent and impose doctrine. Its own constitutions prohibits government interference in religious matters but this regime violates its own constitution and interferes on all religious affairs including the right  to worship, the right to protest and demonstration. The regime also introduced the controversial an anti-terror law a bid to silence and suppress the population than to stop terrorism.
As such no stone remained unturned by the regime to create rift among and distrust between Ethiopian Christians and Muslims and provoke violence but to no avail. Its security agents burned down churches and tried to put blamed on Muslims; it burned down Mosques and tried to put blames on Christians. The heinous crime of the regime is well known to Ethiopian people in particular and the international community in general.
On its press release issued by the United States Of America Commission on International Religious Freedom (USCIRF) states that “We are deeply concerned that the Ethiopia’s government is seeking to silence peaceful religious freedom proponents by detaining and trying them in secret under the trump-up terrorism charges” noted Ms. Katrina Lantos Swett, Chairwoman of the USCIRF. Just 4 days ago, on August 3, 2013, the regime’s Federal Police shot and killed over 18 Muslims including a child and a spiritual leader. Hundreds with gunshot were dispatched to different localities, and God knows how much of those wounded will survive.
 
The regime commits and continues to commit barbaric and savage crime on its own citizens to stay in power 
and tries to put blames on others. As revealed by Wiki leaks, Mrs. HUDDLESTON on her cable message to 
 state department on 2006/10/06 stated that
 “series of explosions were reported in Addis Ababa on September 16 killing three individuals.  
 The government of Ethiopia announced that the bombs went off while being assembled, and that the
 three dead were terrorists for the outlawed Oromo Liberation Front with links to the Oromo National
 Congress.  An embassy source, as well as clandestine reporting, suggests that the bombing may 
have in fact been the work of the government of Ethiopia security forces”.
Knowing the nature and behavior of the tyrant regime in Addis Ababa, we are strongly disturbed by this fabricated terror alert and we would like to remind the international community at large and those Embassies in Ethiopia in particular, that issuance of a terror alert by the Foreign Ministry of the regime is nothing but prefabrication to terrorize and mass murder Ethiopian Muslims on the day they end the fasting of the holy Ramadan Eid mubark. With best regards

ETHIOPIAN CURRENT AFFAIRS DISCUSSION FORUM, August 7 2013

Wednesday, August 7, 2013

To All Consulate of the World in Ethiopia.


Dear Sir or Madam  
We are concerned Ethiopian’s about the current situation of our country Ethiopia.
Ethiopia is ruled by dictatorship for more than two decades which evolved to totalitarian regime disregarding the Ethiopian constitution and international laws.
The recent ethnic based eviction of Ethiopians from different part of Ethiopia for their Owen personal benefits by ignoring the international laws. 
The bully government of TPLF/EPRDF, well known by false accusation using the so called ant-terrorism law to eradicate his opponent, journalists!
At the moment Ethiopian civilians in different places of Ethiopia gun down by machine guns, torturing and imprisonment is became daily life of poor civilians during their peaceful manifesto.
The announcement of TPLF/EPRDF dictator government of Ethiopia is in the way of threatening the Embassy’s and NGO’s          
TPLF/EPRDF warned several embassy’s in Addis Ababa that a  terror attack could poetically happen, it is our believe that it is the usual of  false accusation of TPLF/EPRDF to arrest and kill the oppositions.
Hereby request your excellences to consider and act to suspend the agreement and suspend development aid until the totalitarian regime releases all political prisoners, respects human right, and engage in genuine democratic reform.
                With best  regards
         

Monday, August 5, 2013

Ginbot 7: The same regime, another massacre

August 5, 2013
Ginbot 7 press release
Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy
Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and DemocracyThe TPLF dictatorial regime that indiscriminately killed more than 200 demonstrators in the aftermath of the infamous 2005 election has struck again killing more than 25 innocent demonstrators and wounding, assaulting, and rounding up thousands more. In a bizarre and disgraceful move, the same regime that claimed 99.6% electoral victory just a little more than three years ago, has  gone to the same precincts and localities and mercilessly killed the same people that it said – “The People have spoken”.
The abuse and the killing over the weekend targeted Muslim communities all over the nation who for the past 32 months have peacefully been demanding the regime to respect their constitutional right to worship.  According to eye witnesses, the heavy-handed attack that resembled a battle field planned operation took place in the town of Kofle about 275 km south of the capital, in Arsi zone of Oromia state. An elderly imam, a five year old child and four teens were among the dead in a killing spree that continued for two days and covered cities, towns, and villages across the nation.
Ethiopia and its tyrant rulers are not new to mass arrests and street massacres; in fact, Ethiopia arrests and kills its own citizens more than any other nation on earth. What’s new and difficult to comprehend is that, the killers in Ethiopia also enjoy one of the largest inflows of foreign aid in the world, and the killing of political disinters and peaceful demonstrators seems to increase as the amount of foreign aid to the killers increases. Ginbot 7, Movement for Justice, Freedom and Democracy condemns the recent mass killing in Ethiopia and holds the TPLF regime and its enables responsible for the innocent life lost.
The political impasse in Ethiopia has come to a dangerous crossroads where the minority regime cannot continue governing the nation without mass arrests and random killings. Ginbot 7 urges the international community, especially those who call themselves ‘defenders of freedom and democracy’ to not quietly watch when citizens in Ethiopian who practice their constitutional right get massacred by their own government.
Ginbot 7 re-affirms its commitment to the proud and courageous people of Ethiopia, and it also wants to use this opportunity to make a call to Muslim and Christian Ethiopians to stand together and show  the world that their 1600 years of peaceful co-existence will never be tarnished by the divide and rule policy of the TPLF regime.  The time to view and wage the struggle for freedom and justice across religious and ethnic lines has come, and it is now.
Together, we shall overcome!
Ginbot 7 Movement

ሰበር ዜና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር


የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ከ30 በላይ ኢምባሲና የቆንስላ ፅ/ቤቶች በመጪው አርብ የሽብር ጥቃት ሊፈፀም እንደሚችል አስጠነቀቀ ::

የኢሳት የአዲስ አበባ ምንጮች ያወጡትና በምሽት ዜናው ኢሳት በዘገበው መሰረት መንግስት እራሱ አቀናብሮ በመጪው አርብ በአውቶብሶች! ታክሲ! ቤተ ክርስቲያን ! መስኪዶች ሊፈፅም ከሚችለው ጥቃት ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ መረጃውን በማዳረስ ሰብአዊ ግዴታችንን እንወጣ:::

ለንጹሃን የደም ጥሪ ተገቢው ምላሽ ትጥቅ አንስቶ ነፍሰ ገዳዮችን መፋለም ብቻ ነው!

August 5, 2013

የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይል (መግለጫ)
Ginbot 7 Popular Force
Ginbot 7 Popular Force logoከሃምሌ 26 _ 2005 አንስቶ  ይህ መግለጫ እስከወጣበት እስከ ሃምሌ 28_ 2005 አ.ም እለት የወያኔ ዘረኛ ጉጅሌ ቅጥር ነፍሰ ገዳዮቹን በማሰማራት በመላው ኢትዮጵያ፣ በእስልምና እምነት ተከታይ የሃገሪቱ ዜጎች  ላይ በስፋት የግድያ እርምጃ እየወሰደ ነው። ክቡር ህይወታቸውን በግፈኛው የወያኔ የአፈና ሃይል ያጡት ወገኖች ቁጥር በርካታ ሆኗል። ክፉኛ የቆሰሉት ወገኖቻችን ቁጥር ከተገደሉት እጅጉን የገዘፈ ነው። ፍጹም አረመኔያዊነት  በተሞላው መንገድ በወያኔ ቅልብ ጦር የተቀጠቀጡትና እንደከብት ተሰብሰብው በየእስር ቤቱ የታጎሩት ወገኖቻችን ቁጥር በሽዎች የሚቆጠር ሆኗል። እጅግ ሰላማዊና  ስልጡን በሆነ  መንገድ ፍትሃዊ ጥያቄ ባነሱ ወገኖቻችን ላይ የደረሰውን እልቂት የግንቦት 7  ህዝባዊ ሃይል የራሱ እልቂት አድርጎ  ያየዋል። የደረሰባቸውን  መከራና እንግልት የራሱ መከራና እንግልት አድርጎ  ወስዶታል።
የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ወያኔን አያወግዝም ወይም ወያኔ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጽመውን ግፍ በገንዘብና በስልጠና  በዲፕሎማሲ ድጋፍ የሚያበረታቱን የምእራብና  ሌሎች የወጭ መንግስታት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አይማጸንም። ባለፉት 22 አመታት ውግዘትና መማጸን የትም እንዳላደረሱን በሚገባ እናውቃለንና። ግንቦት 7  ህዝባዊ ሃይል ደግሞ ደጋግሞ  ግልጽ እንዳደረገው የኢትዮጵያ  ህዝብ መከራ የሚያበቃው ህዝብ የወያኔን በእብሪት የተሞላ ግፈኛ ማንነት የሚመጥንና  የሚስማማ የትግል ስልት መርጦ አምሮ  ወያኔን ታግሎ  በመደምሰስ ብቻ ነው። ሙስሊሙም ሆነ የሌሎች እምነት  ተከታዮች መረዳት የሚገባን ወያኔ ስላማዊና  ስልጡን ከሆነው የእኛ አለምና  መርህ ጋር የማይተዋወቅ ዘረኛ  ገዳይ  ሃይል መሆኑን ነው። ይህ በእብሪትና  በድንቁርና የታጀለ የወያኔ  ሃይል የእናንተን ትእግስት ከፍርሃት፣ አርቆ አሳቢነታችሁን ከሞኝነት ጋር አስተሳስሮ የሚያይ ነው። “የምንገድልለት አላማ ባይኖረን የምንሞትለት አላማ አለን” የሚለውን ድንቅና ክቡር እመነታችሁን ወያኔ የሚያየው እናንተን በመግደል ፍትሃዊ ጥያቂያችሁን ማዳፈን ይቻላል በሚል ትርጓሜ ነው።ወያኔ ይህን የተቀደሰ እምነታችሁንና እንዲሁም  ቅንነትና ትእግስታችሁን ለእናንተ የሚመጥን ስልጡን ምላሽ  ማፈላለጊያ አድርጎ  አያየውም። አላየውም።
የትግል ስልት የሚቀየሰው የባላንጣን ማንነት በሚገባ ግምት ውስጥ በማስገባት እንጂ እኛ የምንፈልገው የትግል ስልት ስለሆነ  ብቻ መሆን አይችልም ብለን እናምናለን። እኛ በግንቦት 7 ውስጥ የተሰባሰብን አባላት የወያኔን የእብሪት አመጽ ማስቆም የሚቻለው የወያኔ አፈሙዝ ብቻ   ሳይሆን የእኛም ጠመንጃ እሳት የሚተፋ እንደሆነ በተግባር በማረጋገጥ ብቻ ነው የሚል ጽኑ እምነት አለን። ምንም አይነት የስልጣኔና የሞራል ማእቀብ  ከማይገዛው  ወያኔን ከመሰለ እኩይ ሃይል እራስን ከጥቃት መከላከል ብሎም በወያኔ መቃብር ላይ ሰላምና ነጻነት ማስፈን የተፈጥሮና የዜግነት መብታችን ብቻ ሳይሆን የአላህም ፈቃድና  ፍላጎት ለመሆኑ ጥርጥር የለንም።  በዚህ አጋጣሚ የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ለእስልምና ተከታይ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ  ህዝብ የሚያስተላልፈው ጥሪ የሚከተለው ነው። “የወያኔን የእብሪት አመጽ በፍትሃዊና ህዝባዊ አመጽ ለመመከት በያላችሁበት ተደራጁ። የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይልን ተቀላቀሉ። የወያኔን የግፈኛነት እብጠት በህዝባዊና ፍትሃዊ የመሳሪያ አመጽ እናስተንፍስ” የሚል ነው።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!!
ሞት የንጹሃን ደም በከንቱ ለሚያፈሱ በሙሉ !!!!