Tuesday, January 1, 2013
ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ አወዛጋቢ መልሶችን ሰጡ
አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ በፓርላማ ተገኝተው በሰጡት መልስ በርካታ አወዛጋቢ ነገሮችን ተናግረዋል።
በኤርትራ ዙሪያ ከአልጀዚራ ጋር ባደረጉት ቃለምልልሳቸው በከፍተኛ ሁኔታ የተተቹት አቶ ሀይለማርያም በዛሬው ንግግራቸው በተተቹበት ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ለመስጠት ሞክረዋል። አቶ ሀይለማርያም ” አስመራ እሄዳለሁ ያልኩት በየትኛውም ቦታ እንደራደራለን የሚለውን የመንግስት አቋም አጽንኦት ለመስጠት ነበር” ሲሉ ተናግረዋል።
ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ አቶ ሐይለማርያም ደሳለኝ “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ አስመራ ድረስ በመሄድ ከኤርትራ ጋር ለመደራደር እንደሚፈልጉ ከገለጹ፣ ለእኛ ለተቃዋሚዎችም ያለምንንም ቅድመ ሁኔታ ለመነጋጋር ቢሮውን ክፍት ያድርጉልን” ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል።
አቶ ሀይለማርያም በቅርቡ የተሾሙትን ሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄም ሁለቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች ህጋዊ ጠቅላይ ሚኒሰትሮች ሳይሆኑ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ማእረግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የሚሰሩ ናቸው በማለት አንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ብቻ መኖሩን እሳቸውም አቶ ደመቀ መኮንን መሆናቸውን ተናግረዋል።
አቶ ሀይለማርያም አንድ ም/ል ጠቅላይ ሚኒስትር ብቻ መኖሩን መናገራቸው በህወሀት እና በኦህዴድ ውስጥ ቀደም ብሎ የነበረው ስሜት ተመልሶ ሊፈጠር እንደሚችል አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።
አቶ ሀይለማርያም በኢትዮጵያ የተፈጠረው የጤፍ እጥረት ጤፍ በልቶ የማያውቀው ህዝብ ጤፍ መብላት በመጀመሩ ነው ብለዋል።
አቶ መለስ ዜናዊ የስኳር ዋጋ የተወደደው አርሶ አደሩ ስኳር መብላት በመጀመሩ ነው በማለት መናገራቸው ይታወሳል።
በኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ እስረኛ እንደሌለም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
ሽምግልናውን ሲያካሒድ ከነበሩ አስታራቂዎች የቤተክርስትያን ኣባቶች መካከል ኣንደኛው ከኢትዮጲያ ሲባረሩ ሁለተኛው የደረሱበት ኣይታወቅም
የኣዲስ ኣበባዎቹ ተደራዳሪ ኣባቶች ባለፈው ሳምንት ያወጡት መግለጫ ተገደው የፈረሙበት መሆኑም ተገለጸ።በቅርቡ በዳካስ ቴክሳስ የረካሄደውን ሶስተኛ ዙር በሶሳንጀለሰ ካሊፎርንያ ለማካሔድ ቀጠሮ ይዘው ከተነሱት ኣባቶች ኣንደኛው የሆኑት ብጹነ ብጹነ ኣቡነ ገሪማ በገጠማቸው የጤና ችግር ኣሁንም በዮኤስ ኣሜሪካ አንደሚገኙ ለማወቅ ተችሉኣል።ቅዳሜ ታህሳስ 20/2005 ኣሜሪካ የደረሱት ሊቀ ካህናት ኃይለሰላሴ ኣለማየው ታግደው መባረራቸውን ለሾይስ ኦፍ ኣሜሪካ የአማርኛ አገልግሎት አረጋግጠዋል::
ከርሳቸው ጋር አብረው የተጎዙት ሌላው የሽምግልና ቡድን አባል ዲያቆን አንዱአለም ዳግማዊ በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኑ የታወቀ ነገር የለም ፡ ሊቀካህን ሀ/ስላሴ ከእስር ተርፈው የተባረሩት የአሜሪካ ዜጋ በመሆናቸው እንደሆነም ተመልክቶል::
ይህ በእንዲህ እንዳለም ከአዲስ አበባ ተወክለው በድርድሩ ተሳታፊ የነበሩት አባቶች ታህሳስ 13/2005 በአስታራቂ ኮሚቴው ላይ ያወጡትን መግለጫ ተገደው መፈረማቸውን ደጀሰላም ዘግቦል:: አባቶቹ ኤምባሲ መጠራታቸውን መዘገባችን ይታወሳል::
ከደጀሰላም ዘገባ መረዳት እንደተቻለው አባቶቹ የተጠሩት አስታራቂውን ቡድን በሚያወግዘው መግለጫ ላይ ፊርማቸውን እንዲያሳርፉ ነው::
ይህንን በማቀነባበር አቢይ ሚና የተጫወቱት የልኡኩ ቡድን አባል ንቡረእድ ኤሊያስ አብርሀ መሆናቸውም በዘገባው ተመልክቶል::
በሌላም በኩል የሀገር ቤቱ ልኡክ አባል ብፁእ ዶ/ር አቡነ ገሪማ በደረሰባቸው የጤና ችግር በአሜሪካ ህክምና በመከታተል ላይ ናቸው::
አቡነ ገሪማ በገጠማቸው የጤና ችግር ምእመናን ለህክምና መዋጮ እያሰባሰቡ ይገኛሉ::
Monday, December 31, 2012
የተቃዋሚ 33 የፓለቲካ ድርጅቶች ያቆቆሙት ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን ሊከሰው መሆኑን አስታወቀ
የምርጫ ቦርድ ከፍተኛ ሀላፊ የኢህአዴግ አባል ሆነው ለክልልምምክር ቤት አባልነት ምርጫ መወዳደራቸውንም አጋልጦል::
ጊዜዊ ኮሚቴው ለምርጫ ቦርድ ባቀረበው 18 ጥያቄዎች ማስረጃ ያላቸውን ይፋ ያደረገ ሲሆን ምርጫ ቦርድን ለፓርላማ አፈጉባኤ እንደሚከስ አስታውቆል::
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በአስተባባሪ ኮሚቴው የቀረቡት 18 ጥያቄዎች ማስረጃ የላቸውም ብሎ ጥያቄዎቹን ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ ነው ወሳኝ ያላቸው ማስረጃዎች ለሀገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች ኮሚቴው ይፋ ያደረገው:፡
ምርጫ ቦርድ በተቃዋሚዎች የቀረቡትን ቅሬታዎች ለወር ያህል ከገመገምኩ በሆላ ሰጠሁ ያለው ምላሽ አሳፋሪና ነገ በህዝብ ዘንድ የሚያስወቅስ መሆኑን ያመለከተው ብሄራዊ ምርጫ ቦርድማስረጃ እንድናቀርብ ሳይጠይቀንና ሳያነጋግረን ውሳኔውን በመንንግስት ሚዲያ ማወጁ አሳዝኖናል ብለዋል::
የጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴው አባልና የቦርድ አመራር አቶ ገብሩ ገብረማሪያም ከጋዜጠኞች ምን ማስረጃ አላችሁ ተብለው ለቀረበ ጥያቄ ለሁሉም በቂ ማስረጃ አለን በማለት የምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሬት ዳይሪክተር ወ/ሮ የሺ ፍቃደ የኢህአዴግ አባል ሆነው ለምርጫ የተወዳደሩበት ማስረጃ አቅርበዋል::
የክልል ም/ቤት አባላት ምርጫ ጣቢያ የድምጽ ቆጠራ ውጤት መተማመኜ በሚለውና የምርጫ የምርጫ ቦርድ አርማ ባለበት በዚህ ሰነድ የእጩ ተወዳዳሪዋ የወ/ሮ የሺ ፍቃደ ስም የሚገኝበት፡ በብአዴን ፓርቲ በንብ ምልክት ፡ እየታዩ ያመጡት የድምጽ ብዛትና ደረጃቸው የሰፈረበት ፡ ለአማራ ክልል ምክር ቤት የደብረ ብርሀን እጩ ተወዳዳሪ ሆነው መቅረባቸውን ያሳያል::
የጊዜያዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ አስራት ጣሴ አንድም ማስረጃ የሌለው ጥያቄ አላቀረብንም ፡ ካሉ በሆላ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የኢህአዴግ ጉዳይ አስፈጸሚ በመሆኑና ሊያነጋግረንም ፡ ማስረጃ እንድናቀርብ ሳይጠይቀንም ጥያቄያችሁን ውድቅ አድርጌያለሁ ማለቱ እንዳሳዘናቸው ገልጠዋል::
በአማራ ክልል 500 ፖሊሶች ስራቸውን ለቀቁ
ለኢሳት የደረሰው መረጃ እንዳመለከተው በክልሉ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ 500 ፖሊሶች ስራቸውን ለቀዋል። ፖሊሶች ስራቸውን መልቀቃቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር በአንድ ስብሰባ ላይ አምነዋል።
ፖሊሶች ስራቸውን የለቀቁት በአስተዳደር ጫና እና ከስራቸው ጋር የማይጣጣም እና የኑሮ ውድነቱን ለማቋቋም የማያስችል ክፍያ ስለማይከፈላቸው መሆኑን ይገልጻሉ።
በክልሉ ውስጥ የሚታየው የኑሮ ውድነት ፖሊሶችን ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ የመንግስት ሰራተኞችን እያስመረረ መምጣቱን ለኢሳት የሚደርሱት መረጃዎች ያመለክታሉ። በዚህ የኑሮ ውድነት ላይ ለአባይ ግድብ ማሰሪያና ለትራንስፎርሜሽን እቅዱ ማሳኪያ በሚል ሰራተኞች መዋጮ እንዲከፍሉ መገደዳቸው ኑሮአቸውን የከፋ እንዲሆን እንዳደረገው ሰራተኞች ይገልጻሉ።
Ring in Redress to All Humankind
by Alemayehu G. Mariam2012 is gone. 2013 is on the way. Let us ring in redress to all humankind.
I wish a happy and prosperous new year to all of my readers throughout the world. To those who have unwearyingly
followed my columns for nearly three hundred uninterrupted weeks, I wish to express my deep gratitude and appreciation. I am thankful for all of the support and encouragement I have received from my readers in Ethiopia and the Ethiopian Diaspora and others throughout the world.
I ask my readers to ring in the new year with a firm resolution to seek redress for human rights violations in Ethiopia, other parts of Africa and throughout the world. As Dr. Martin Luther King taught, “Injustice anywhere is a threat to justice everywhere. We are caught in an inescapable network of mutuality, tied in a single garment of destiny. Whatever affects one directly, affects all indirectly…”
Let us bid farewell to the old year and greet the new one with the poetic words of Lord Alfred Tennyson:
Ring out the old, ring in the new,…
Ring out the false, ring in the true.
Ring out the grief that saps the mind,…
Ring out the feud of rich and poor,
Ring in redress to all mankind.
Ring out a slowly dying cause,
And ancient forms of party strife;
Ring in the nobler modes of life,
With sweeter manners, purer laws…
Ring out false pride in place and blood,
The civic slander and the spite;
Ring in the love of truth and right,
Ring in the common love of good…
Ring out the thousand wars of old,
Ring in the thousand years of peace.
Ring in the valiant man and free,
The larger heart, the kindlier hand;
Ring out the darkness of the land,…
Ringing Out 2012
I thought I would ring out 2012 by extracting snippets from selected weekly commentaries I wrote during the year.
In January 2012, I wondered aloud if there will be an “African Spring” or “Ethiopian Tsedey (Spring)” in 2012. I cryptically answered my own question taking cover in Albert Camus’ book “The Rebel”. “What is a rebel?”, asked Camus. “A man who says no… A slave who has taken orders all his life suddenly decides that he cannot obey some new command. What does he mean by saying ‘no’? He means, for example, that ‘this has been going on too long,’ ‘up to this point yes, beyond it no’, ‘you are going too far,’ or, again, ‘there is a limit beyond which you shall not go.’ But from the moment that the rebel finds his voice — even though he says nothing but ‘no’ — he begins to desire and to judge. The rebel confronts an order of things which oppresses him with the insistence on a kind of right not to be oppressed beyond the limit that he can tolerate.”
Africa’s Spring will arrive when enough Africans including Ethiopians collectively resolve to rise up from the winter of their discontent and make glorious spring and summer by declaring, “No! Enough is Enough!”
In February 2012, I pointed out the shame and humiliation in receiving a Chinese handout (“gift”) in the form of a gleaming “African Union Hall” to 50 plus African countries who could not afford the measly $200 million needed to build such a quintessentially symbolic continental edifice. I christened it “African Beggars Union Hall”.
Sunday, December 30, 2012
Civilized people uncivilized regime: how did it happen?
Everybody is wondering how did such civilized people as Ethiopians ended up under the rule of uncivilized regime like Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) “Woyane”?
Before I go on exploring about how the uncivilized regime remained in power it is appropriate to explain what civilized society means, so that the ‘uncivilized’ understand not to divert us from the main question.
Free Dictionary defines civilized society:
Having a highly developed society and culture.
Showing evidence of moral and intellectual advancement; humane, ethical, and reasonable:
Marked by refinement in taste and manners; cultured; polished
Contrast that with the Woyane regime’s culture, moral, intellect, ethics, and manner, noting come close to what Ethiopians are all about.
Even Woyane supporters attest to that fact by remaining silent and covering up the atrocities and corruptions of their favorite regime for so long confirming their uncivilized behavior. The evidence is overwhelming to justify their behavior. For example, they never demand independent inquiry on all the accusation of genocide, human right violation, corruption, force resettlement, human trafficking, money laundering, extortion, land grabbing…and more. They simply take the word of Woyane at face value and defend it tooth-and-nail while attacking the innocent and everyone else. If that is not uncivilized behavior colluding with an offending party we don’t know what could be.
Subscribe to:
Posts (Atom)



